“ከታሪክ ሽሚያ ወጥቶ አድዋን አድዋ ያደረጉ ጀግኖችን ለማስታወስ የተሠሩ እና የተቀመጡ ማስታዎሻዎችን ክብር ሰጥተን...

አዲስ አበባ: የካቲት 22/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጀግኖቻችን እብሪተኛውን የጣልያን ጦር ድባቅ በመምታት ኢትዮጵያን እንዳይፈነጭባት ለማድረግ በደማቸዉ ታሪክን ጽሕፈዉ እንዳስቀመጡ ገልጸዋል፡፡ ዓድዋ የኢትዮጵያዉያን እና የአፍሪካዉያን የነጻነት ገድል የተፈጸመበት የድል ቀንም ነው ብለዋል፡፡ ጀግኖች አባቶቻችን...

“የዓድዋ ድል በዓል ምኒልክ አደባባይ ይከበራል” የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር

አዲስ አበባ: የካቲት 22/2014 ዓ.ም (አሚኮ) 126ኛውን የዓድዋ ድል በዓል በምኒልክ አደባባይ እንደሚያከብር እና ሕዝቡም በተለመደዉ መንገድ በዓሉን በአደባበዩ ለመታደም እንዲገኝ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ገለጸ፡፡ በዓሉ በምኒልክ አደባባይ እንደማይከበር የሚወራዉ ወሬም ከመረጃ...

የብላቴ ልዩ ዘመቻዎች ኃይል ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑና በሥራ አፈጻጸማቸው ብልጫ ላሳዩ...

የካቲት 22/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የብላቴ ልዩ ዘመቻዎች ኃይል ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑና በሥራ አፈጻጸማቸው ብልጫ ላሳዩ የሠራዊት አባላት የማዕረግ ማልበስ መርኃ ግብር አካሂዷል። የማዕከሉ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ቦጃ አጋ የዕለቱ ተሿሚዎች የአሸባሪው የትግራይ...

“እኛስ አባት አለን ምኒልክ የሚባል እንኳን ተቆጥቶ ዝም ሲል ያባባል”

የካቲት 22/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጥቁሮች አባታችን የሚሉት፣ ስሙን ከፍ አድርገው የሚያነሱት፣ በዚያ ዘመን በዙፋን በዚህ ዘመን በልባቸው ያነገሱት፣ በውስጣቸው ያተሙት፣ የጥቁርን የመከራ ካባ ያወለቀ፣ የነጭን ክንድ በክንዱ ያደቀቀ ኃያል ንጉሥ፡፡ መንበሩ በኢትዮጵያ...

ኢትዮጵያ ለሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት ቀጣናዊ የሚኒስትሮች ፎረም የመምራት ኀላፊነትን ተቀበለች።

ባሕር ዳር: የካቲት 22/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በቀጠናዊ የሚኒስትሮች ፎረም ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ ለሚቀጥሉት 2 ዓመታት የሚኒስትሮች ፎረምን የመምራት ኀላፊነትን ከኬንያ መረከቧ ተገለጸ፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈርያት ካሚል ከኬንያ የሠራተኛና ማኅበራዊ ዋስትና...