“ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ለእኔም የመንፈስና የጸሎት አባቴ ነበሩ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ

መጋቢት 03/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሽኝት መርኃ ግብሩ ባደረጉት ንግግር ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በመከራ ቀንም ቢሆን የማትጠገብ የራሷ ታሪክ፣ ባሕል፣ ዜማና ማንነት ያላት መኾኗን ለማሳዬት ምክንያት ስለሆኑን ማመስገን...

“የሚታየውን ሕገወጥነት ለመቆጣጠርና በንፁሃን ዜጎች ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመከላከል ከመላው የጸጥታ አካላት ጋር በመሆን...

ባሕር ዳር: መጋቢት 03/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የሚታየውን ሕገወጥነት ለመቆጣጠርና በንፁሃን ዜጎች ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመከላከል ከክልሉና ከመላው የጸጥታ አካላት ጋር እየተሠራ መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል። በጉዳዩ ላይም...

“ወደ ሕዝባችን የቀረብን፣ የኑሮ ውድነትን የምንፈታ የምንመራ ብቻ ሳንኾን የምናገለግል እንድንኾን አደራ እላለሁ” የብልጽግና...

መጋቢት 02/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ ከፈተና ወደ ልዕልና በሚል መሪ ሐሳብ የመጀመሪያውን ጉባኤ በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው፡፡ በጉባኤው ላይ ንግግር ደረጉት የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ብልጽግና በሕዝብ ግፊት በለውጥ ፍላጎት...

የ4ኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የቀብር ሥነ ሥርዓትን አስመልክቶ...

ባሕር ዳር: መጋቢት 02/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የ4ኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የሽኝት መርኃግብር ነገ እንደሚከናወን ተገልጿል፡፡ መጋቢት 3/2014 ዓ.ም የሽኝት ሥነ ሥርዓት ሀሌሉያ ሆስፒታል ከ3 ሰዓት ጀምሮ ተነስቶ ወደ...

“የሚካሄደው ጉባኤ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ያጋጠሙ ተግዳሮቶችና የቀጣይ ኹለንተናዊ ብልጽግና አቅጣጫዎች ላይ በጥልቀት በመምከር...

መጋቢት 02/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ የመጀመሪያ ጉባኤውን በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው፡፡ጉባኤው ከፈተና ወደ ልዕልና በሚል መሪ ሐሳብ ነው የሚካሄው፡፡ በጉባኤ ላይ ንግግር ያደረጉት የብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ ...