በውኃ ፕሮጀክቶች ላይ የሚስተዋሉ የዲዛይን ጥራት ችግርና የግንባታ ጊዜ መጓተት ለማስቀረት የሚያስችሉ ሶፍትዌሮችን ማበልፀጉን...

ባሕር ዳር: መጋቢት 18/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በተቋሙ በበለፀጉ ሶፍትዌሮች አጠቃቀም ዙሪያ ሲሰለጥኑ የቆዩና ከሁሉም ክልሎችና ሁለት የከተማ አስተዳደሮች የውኃ ሴክተር ተቋማት የተውጣጡ 120 ባለሙያዎችን ዛሬ አስመርቋል። የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር...

ዘምዘም ባንክ በአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን ለወደሙ የደሴ ከተማ ትምህርት ቤቶች ድጋፍ አደረገ፡፡

ደሴ: መጋቢት 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ዘምዘም ባንክ ከወለድ ነጻ ቅርንጫፉን በደሴ ከተማ በከፈተበት ወቅት በደሴ ከተማ በአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን ለወደሙ ትምህርት ቤቶች መልሶ ግንባታ የሚውል 150 ሽህ ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ደሴ ከተማ ለረጅም...

አሚኮ ለኅብረተሰብ ለውጥ እንዲተጋና በአርዓያነት የሚጠቀስ የቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲኖረው እንደሚሠራ የኮርፖሬሽኑ ቦርድ ሰብሳቢ ግርማ...

ባሕር ዳር፡ መጋቢት 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አዲሱ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) የቦርድ አመራር አባላት ኮርፖሬሽኑን ጎብኝተዋል፡፡ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ቦርድ ሰብሳቢ ኾነው የተሾሙት አቶ ግርማ የሺጥላ በጉብኝቱ ወቅት እንደተናገሩት "ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን" የሚለው የአሚኮን...

“ኤችአር 6600 ረቂቅ ሕግ ኢትዮጵያውያንና ምሥራቅ አፍሪካውያንን ለመከፋፈልና ለማዳከም የተዘጋጀ ነው” ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ

መጋቢት 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) “ኤችአር 6600 ረቂቅ ሕግ ኢትዮጵያውያንና ምሥራቅ አፍሪካውያንን ለመከፋፈልና ለማዳከም የተዘጋጀ ነው”ስትል ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ ገለጸች። ዳያስፖራው ኢትዮጵያውያንን ለመከፋፈል የተዘጋጀውን ሕግ በአንድነት በመቆም እንዲታገል ጥሪ አቅርባለች። ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ ‘ኤችአር 6600’ ረቂቅ ሕግ...

“የጎንደር ሕዝብ ተራ የኾነ ፓለቲካ ውስጥ ገብቶ ከአማራነትና ከኢትዮጵያዊነቱ ማማ አይወርድም” የጎንደር የሰላም እና...

ባሕር ዳር: መጋቢት 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጎንደር የሰላም እና የዕድገት ማኅበር (ጎሰማ) "አብሮነት ለውስጥ ጥንካሬ፤ የውስጥ ጥንካሬ ለሰላምና ለልማት፤ ሰላምና ልማት ለሀገር ህልውና" በሚል መሪ ሀሳብ ዛሬ በባሕርዳር ከተማ የሰላምና የእድገት ጉባኤ አካሂዷል።...