በሕዝብ ይሁንታ ያላገኙ ሕጎች መሻሻል እና ሁሉን አቃፊ የኾኑ ሕጎች ተግባራዊ መኾን እንዳለባቸው ተገለጸ፡፡
ባሕር ዳር: 20/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በፍትሕ ሚኒስቴር እና በክልል ፍትሕ ቢሮዎች መካከል የሕግና ፍትሕ ማሻሻያ የልምድ ልውውጥ መድረክ በባሕር ዳር ሲካሄድ እንደተገለጸው የልምድ ልውውጡ በፌዴራል ደረጃ ሲሠራ የነበረውን የሕግና የፍትሕ ማሻሻያ ሥራ ክልሎች...
በአሜሪካ ከሚገኙ የኮሚዩኒቲ አደረጃጀት ኃላፊዎች፣ የታስክ ፎርስና ከሲቪክ ማኅበራት አመራሮች ጋር ውይይት ተካሄደ
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 20/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋና በመንግሥታቱ ድርጅት የኢፌዴሪ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ በመላው አሜሪካ ከሚገኙ የኮሚዩኒቲ አደረጃጀት ኃላፊዎች፣ የታስክ ፎርስ፣ የሲቪክ ማኅበራት አመራሮችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከጂቡቲው ፕሬዚዳንት ጋር በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ።
ባሕር ዳር: 19/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከጂቡቲ ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌህ ጋር በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ።
የጂቡቲው ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌህ በኢትዮጵያ የሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ትናንት አዲስ...
“የዘንድሮ የዒድ በዓል ኢትዮጵያ ለእስልምና ሃይማኖት ባለውለታ መኾኗን በሚያሳይ መልኩ ይከበራል” ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ
መጋቢት 19/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የዘንድሮ የዒድ በዓል ኢትዮጵያ ለእስልምና ሃይማኖት ባለውለታ መሆኗን ለዓለም ዳግም በሚረጋገጥበት መልኩ እንደሚከበር የመርኃግብሩ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ አስታወቁ።
ኡስታዝ አቡበከር ለኢፕድ በሰጡት አስተያየት፣ የዒድ በዓል ትልቁ ምስጢር...
በጦርነቱ ተፈናቅለው ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን በመርዳት የቆየ የእርስ በርስ የመደጋገፍ ባሕልን ማጠናከር እንደሚገባ የአማራ...
ሰቆጣ: መጋቢት 19/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሴቶች፣ ሕጻናትና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ በዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር የከፋ ችግር ላይ ለወደቁ ሴቶች እና ሕጻናት 3 ሚሊዮን ብር የሚገመት የአይነት እና ለ300 እናቶች ደግሞ 1...








