ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ ሕልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ።
ባሕር ዳር: መስከረም 17/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ ሕልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሐዘን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ነው ያሰፈሩት፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ"አርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ በማረፉ የተሰማኝ ኀዘን ከባድ ነው። ለሀገሩ በአጭር እድሜው...
“ጽኑ ሃይማኖት፣ ውብ ማንነት፣ ድንቅ ሥርዓት በወልቃይት”
ሁመራ: መስከረም 17/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ስለ ፀናች ሃይማኖታቸው አንገታቸውን ይሰጣሉ፣ ቃል ከሚፈርስ ሞታቸውን ይመርጣሉ፣ በቃል ኪዳን ይፀናሉ። በፀናች ሃይማኖታቸው ከፈጣሪያቸው ጋር ይገናኛሉ፣ ፈጣሪያቸውን አብዝተው ይማፀናሉ፣ ብርታት፣ አንድነት ሰላምና ፍቅር በእየ እምነታቸው ለምድር ይሰጥ ዘንድ...
❝መስቀል የብሩህ ተስፋ፣ የብርሃንና የድል ምልክት ነው ፤ ደመራም የአንድነት እና የሕብረት ተምሳሌት ነው❞...
ባሕር ዳር: መስከረም 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር) ለመስቀል የደመራ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ርእሰ መሥተዳድሩ ያስተላለፉት መልዕክት ቀጥሎ ቀርቧል።
እንኳን ለመስቀል የደመራ በዓል በሰላም አደረሰን፤ አደረሳችሁ!
የመስቀል በዓል ለሀገራችን ሕዝቦች...
የኢትዮጵያውያን የአንድነትና የአሸናፊነት መንፈስ ከተቀበረበት ወጥቷል፤ ከእንግዲህ እንደ ችቦ እያበራ ይቀጥላል እንጂ ማን ያቆመዋል!
የብሔራዊ መረጃና ደሕንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: መስከረም 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የብሔራዊ መረጃና ደሕንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል ተመስገን ጥሩነህ ለብርሃነ መስቀሉ የእንኳን
አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።
የመስቀል በዓል፣ በክፉዎች ምኞትና ጥረት የሚያልቅና የሚያበቃ ነገር እንደሌለ...
ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ምርመራ የባለሙያዎች ኮሚሽን ያቀረበውን ሪፖርት በርካታ ሀገራት እንደማይቀበሉት አስታወቁ።
መስከረም 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ምርመራ የባለሙያዎች ኮሚሽን ያቀረበውን ሪፖርት በርካታ ሀገራት እንደማይቀበሉት አስታውቀዋል።
51ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ምክር ቤት መደበኛ ስብስባውን ከመስከረም 2 ቀን 2015 ዓ.ም በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እያካሄደ መሆኑ...








