በቡሬ ዙሪያ ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀበሉ።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎጃም ዞን በቡሬ ዙሪያ ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለዋል።
የሰላም አማራጭን የተቀበሉ ታጣቂዎች በተሳሳተ መንገድ ጫካ በመግባት በሕዝባቸው ላይ የሰላም እጦት እንዲፈጠር ምክንያት መኾናቸውን ገልጸዋል።
ሕዝባቸውን...
የአገው ፈረስ ባሕልን በዩኒስኮ ለማስመዝገብ አስፈላጊ ሥራዎች ተጠናቅቀዋል።
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአገው ፈረሰ ባሕልን በዩኔስኮ የሰው ልጆች ወካይ ቅርስነት ለማስመዝገብ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር እና የጥናት ወርክሾፕ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።
በመድረኩ የተገኙት በምክትል ርዕሰ መሥተዳደር ማዕረግ የከተማ ልማት...
ፋይዳ መታወቂያ ለሴቶች ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታን ያስገኛል።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ የፋይዳ መታወቂያ አካታችነትን ለማጎልበት የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ ከተለያዩ ተቋማት ከተውጣጡ ሴት አደረጃጀቶች እና መምሪያ ኀላፊዎች ጋር በባሕር ዳር ከተማ አካሂዷል፡፡
የአማራ ክልል...
የሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ በማጎልበት በአመለካከት እና በክህሎት ብቁ የማድረግ ሥራ እየተሠራ ነው።
ገንዳ ውኃ: ታኅሣሥ 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን የገንዳ ውኃ ከተማ አሥተዳደር የቁጥር ሁለት አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ ለማሳደግ ከመደበኛው ትምህርት ውጭ የማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ ይገኛል።
ተማሪ ራኒሃ ሙሐመድ እና ማሪቱ...
የአገው ፈረሰኞች በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር እየተደረገ ነው።
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 22/2018 ዓ.ም አሚኮ) የአገው ፈረሰኞች ባዓልን በዩኔስኮ የሰው ልጆች ወካይ ቅርስነት ለማስመዝገብ ከባለድርሻ አካላት ጋር የጥናት ወርክሾፕ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።
በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የከተማ እና መሠረተ ልማት ክላስተር...








