የጥምቀት በዓል አከባበርን አስመልክቶ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረስብከት መግለጫ...
አዲስ አበባ :ጥር 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የዘንድሮ የጥምቀት በዓልን አስመልክተው መግለጫ የሰጡት ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ናቸው።
ከከተራ ጀምሮ የሚከበረውን የኢየሱስ ክርስቶስን የጥምቀት በዓል ከአንድ ሺህ አምስት መቶ አመት ጀምሮ በአደባባይ ሲከበር የቆየ በዓል ነው...
ከባሕር ዳር ጢስ ዓባይ የአስፓልት መንገድ ግንባታን በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው ተባለ።
ባሕር ዳር :ጥር 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ጉዳዮች ክላስተር አሥተባባሪ ዶክተር ሰማ ጥሩነህ፣ የባሕር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ድረስ ሳህሉ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኅላፊዎች...
የጎርጎራ ፕሮጀክት የማጠናቀቂያ ምዕራፍ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው።
ባሕር ዳር፡ ጥር 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የገበታ ለሀገር ፕሮግራም አካል የሆነው የጎርጎራ ፕሮጀክት የማጠናቀቂያ ምዕራፍ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር ፍስሐ አሰፋ ገለፁ።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ሃሳብ አመንጪነት ከሚከናወኑ የገበታ...
ለጎንደርና አካባቢው አይነተኛ አስተዋጽኦ ያደረጉ የተለያዩ ግለሰቦች እና ተቋማት፣ ተሸላሚ ኾኑ።
ባሕር ዳር :ጥር 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) "ጎንደር ታመሠግናችኋለች" የሽልማት መርሐ ግብር የጎንደር ከተማ ከንቲባ አቶ ዘውዱ ማለደን ጨምሮ ዲያስፖራዎችና ሌሎች አካላት በተገኙበት ትናንትና ምሽት ተካሄዷል ።
ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ፣የጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ...








