“የልማት ፕሮጀክቶችን ለመደገፍ ከአጋር አካላት የሚበጀትን ገንዘብ በአግባቡ መጠቀም ለቀጣይ የጋራ ትብብራዊ ሥራ ወሳኝ...
ባሕር ዳር:መጋቢት 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ከግብርና ዕድገት ፕሮግራም በተገኘ የበጀት ድጋፍ የሚገነቡ የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶችን ሥራ አፈጻጸም አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው።
የግብርና ዕድገት ፕሮግራም...
የውሻ እብደት በሽታን በማስከተብ መከላከል እንደሚገባ የአማራ ክልል እንስሳት እና ዓሣ ሀብት ልማት ጽሕፈት...
ባሕርዳር: መጋቢት 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል እንስሳት እና ዓሣ ሃብት ልማት ጽሕፈት ቤት የውሻ እብደት በሽታን ለመከላከል የሚያስችል የአሠልጣኞች ሥልጠና እየሠጠ ነው። የአማራ ክልል እንስሳት እና ዓሣ ሃብት ልማት ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ጋሻው ሙጨ...
የኤርትራ መከላከያ ሰራዊት የጦር ጀነራሎች መኮንኖች የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኙ።
ባሕር ዳር:መጋቢት 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኤርትራ መከላከያ ሰራዊት የጦር ጀነራሎች እና ከፍተኛ የጦር አመራር መኮንኖች የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኙ።
ቡድኑ የኢንስቲትዩቱን የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጅ መሰረተ ልማት ዓቅም እና እየተከናወኑ ያሉ የምርምር እና ልማት ሥራዎችን...
የጊቤ ሁለት ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የጥገና ሥራዎች እየተከናወኑለት ነው።
ባሕር ዳር:መጋቢት 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በጊቤ ሁለት የኃይል ማመንጫ ጣቢያ የጥገና ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የጣቢያው ሥራ አስኪያጅ አቶ ሹመት በላቸው አስታወቁ።
ሥራ አስኪያጁ እንደገለጹት የጥገና ሥራው በዋናነት እየተከናወነ የሚገኘው ዩኒቱን በአውቶማቲክ ሲስተም የመቆጣጠሪያ ዘዴ እንዲሰራ...
በአህጉራዊ እና ዓለማቀፋዊ መድረኮች ኢትዮጵያን የሚወክል አደረጃጀት መፍጠር አስፈላጊ እንደሆነ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚንስቴር...
አዲስ አበባ:መጋቢት 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ወጣቶች ምክር ቤት ምስረታ በአዲስ አበባ ሲካሄድ በመድረኩ የተገኙት የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚንስቴር ሚንስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ.ር) የኢትዮጵያ ወጣቶች ምክር ቤት ምስረታ ወጣቶች በመረጡት ሕጋዊና መሠረታዊ አደረጃጀት ተደራጅተው...








