“ፈተናን ወደ ዕድል የሚቀይሩ ነገን የተሻለ ለማድረግ የሚሠሩ ሴት መሪዎችን ማፍራት ያስፈልጋል” አቶ መለሰ...
👉የብልፅግና ሴቶች ሊግ የአሰልጣኞች ስልጠና በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሔደ ነው።
አዲስ አበባ ፡ ግንቦት 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በስልጠና መግቢያ ላይ ሃሳብ የሠጡት የብልፅግና የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የሲቪክ ባሕል ግንባታ ኃላፊ አቶ መለሰ አለሙ ወደ አሰብነው ብልፅግና...
“በአንድ እጃችን እያለማን በሌላኛው ክንዳችን የአካባቢያችንን ሰላም እያስጠበቅን ምርታማነታችንን አሳድገናል” የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ...
ሁመራ: ግንቦት 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አሥተዳደር በዞኑ ከሚገኙ አልሚ ባለሃብቶች ጋር የአካባቢ ሰላም ማስጠበቅና በ2015/16 የምርት ዘመን የእርሻ ዝግጅት ላይ በሁመራ ከተማ ውይይት አካሂዷል።
በውይይቱም በርካታ...
“በሁከትና ትርምስ ፖለቲካዊ ፍላጎትን ለማሳካት የሚደረግ ሙከራ ጉም እንደመጨበጥ ነዉ” የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ባሕር ዳር: ግንቦት 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የሰጠውን ሳምንታዊ መግለጫ ሙሉ መልእክት ቀጥሎ ቀርቧል።
ሀገራችን ኢትዮጵያ በለውጥ ሂደት ዉስጥ ከገባች አምስት ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ በዚህ የለዉጥ
ዓመታት ይኾናል ተብሎ ያልታሰቡ በርካታ ድሎች ተመዝግበዋል፡፡ በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ
ዘርፎች...
በአማራ ክልል በግንባታ ላይ የሚገኙ ዘጠኝ ድልድዮችን በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ለአገልግሎት ክፍት ለማድረግ እየሠራ...
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በክልሉ የተለያዩ ወረዳዎች ላይ በሚገኙ ወንዞች የመሻገሪያ ድልድይ ሳይገነባ በመቆየቱ የማኅበረሰቡን ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ግንኙነት እንዲቋረጥ ማድረጉን መነሻ በማድረግ በበጀት ዓመቱ 23 ነባርና አዲስ የኮንክሪት ድልድዮች ለማስገንባት ታቅዶ የሥራ...
አንድ ነጥብ አምስት ቢልዮን ብር ያስመዘገቡ 126 ኢንተርፕራይዞች ወደ መካከለኛ ባለሐብትነት ተሸጋገሩ።
ባሕር ዳር:ግንቦት 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) "ክህሎት ለተወዳዳሪነት" በሚል መሪ መልዕክት ለ8ኛ ጊዜ የሚካሄደው ክልል አቀፍ የቴክኖሎጂ ፣ የክህሎት፣ የጥናት እና ምርምር ውድድር ዛሬ በደብረ ብርሃን ከተማ ተጀምሯል።
የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የከተማ...








