“በበቂ መጠን እና ዓይነት ምርጥ ዘር ቀርቧል” የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ
ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ለሚዘሩ ሰብሎች በበቂ መጠን እና ዓይነት ምርጥ ዘር መቅረቡን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። አርሶአደር ጌትነት ባስሌ በሰሜን አቸፈር ወረዳ የይስማላ ቀበሌ ነዋሪ ናቸው። ማሳቸውን...
“የማኅበረሰብ ዓቀፍ የጤና መድኅን አገልግሎት ተግባራዊ ከተደረገ ጀምሮ የማኅበረሰቡ ወደ ጤና ተቋማት ተመላልሶ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጤና መድኅን ዜጎች በጋራ ባቋቋሙት የጤና ፈንድ ያልታሰቡ የሕክምና ወጭዎችን ለማስቀረት የሚረዳ ስልት ነው።
በአማራ ክልል ማኅበረሰቡ በሕመም ምክንያት የሚያወጣውን ከፍተኛ የሕክምና ወጭ ለመቅረፍ ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ ማኅበረሰብ...
“በአንድ እጅ ነጻነት፣ በሌላው እጅ ልማት – ወልቃይት”
ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) እነዚያ ብርቱ ክንዶች ሳይዝሉ ኖረዋል፣ እነዚያ ጀግኖች ከልባቸው ላይ እንደታጠቁ ዘመናትን ተሻግረዋል፣ እነዚያ ልበ ሙሉዎች የመከራውን ዳገት አልፈዋል፣ እነዚያ የበረሃ መብረቆች፣ አይደፈሬ አንበሶች ለእውነት ኖረዋል፣ በእውነት ታግለዋል፣ ስለ...
ኮሚቴው የመገጭ ግድብ ሥራ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ ሕዝቡ ተጠቃሚ እንዲሆን በቅንጅት መሠራት እንዳለበት አሳሰበ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የመገጭ ግድብ ሥራ ፕሮጀክት ተጠናቆ ሕዝቡ ተጠቃሚ እንዲሆን የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መሥራት እንዳለባቸው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ። ቋሚ ኮሚቴው የመገጭ...
በቀን ለ30 ህጻናት አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የዓይን ህክምና ማዕከል ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አለርት ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በቀን ለ30 ህጻናት አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የህጻናት ዓይን ህክምና ማዕከል ለመገንባት በዛሬው ዕለት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ። የህጻናት ዓይን ህክምና ማዕከል ግንባታ ማስጀመሪያ መርኃ ግብር...








