በበጀት ዓመቱ 42 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ ከ4 መቶ በላይ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት...
ባሕር ዳር: ሰኔ 28/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን በ2015 በጀት ዓመት 42 ነጥብ 8 ቢሊዮን ካፒታል ላስመዘገቡ ለ4 መቶ 64 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን አስታውቋል።
የኢንቨስትመንት ፈቃድ የወሰዱት ድርጅቶች...
“በክልሉ ከ32 በላይ የቱሪስት መዳረሻ ቅርሶች ጥገና ላይ ናቸው” ባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ
ባሕር ዳር: ሰኔ 28/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም ቱሪስቶችን ቀልብ የሚስቡ ተፈጥሯዊ፣ ባሕላዊ፣ ሃይማኖታዊ እና መልክዓምድራዊ መስህቦች በአማራ ክልል ውስጥ እጅግ በርካታ ናቸው፡፡ በክልሉ ከሚገኙ የቱሪስት መስህቦች መካከል በርካቶቹ የዓለም ሕዝብ ሃብት እና ንብረት ወደ...
ኢትዮጵያ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ከስጋት ይልቅ የትብብርና የመልማት ጥያቄን እንዲመልሱ እየሠራች ነው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 28/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች የስጋትና ያለመተማመን መነሻ ከመኾን ይልቅ የትብብርና የዜጎችን የመልማት ጥያቄዎችን እንዲመልሱ ለማድረግ ኢትዮጵያ ቁልፍ ሚና እየተጫወተች መሆኗን የስትራቴጃዊ ጉዳዮች ኢንስቲትዩት ገለጸ።
የስትራቴጃዊ ጉዳዮች ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና...
የፌዴሬሽን ምክር ቤት የምርጫ ቦርድን ሪፖርት ማዳመጥ ጀመረ
ባሕር ዳር: ሰኔ 28/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 2ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ፣ 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው።
ከትናንት የቀጠለው ጉባኤው ዛሬ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ቀድሞ በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና...
“ለ15ኛ ጊዜ ለሚዘጋጀው የአማራ ክልል የባሕልና ኪነ-ጥበብ ፌስቲቫል የቅድመ ዝግጅት ሥራ ተጠናቅቋል።” የባሕልና ቱሪዝም...
ባሕር ዳር: ሰኔ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አዘጋጅነት በየዓመቱ ክልል አቀፍ የባሕልና ኪነ-ጥበብ ፌስቲቫል ሲዘጋጅ ቆይቷል። ባለፉት ዓመታት ግን በኮሮና ቫይረስና በሀገራችን በተፈጠረው አለመረጋጋት ምክንያት ተቋርጦ ቆይቷል።
በዚህ ዓመት 15ኛውን ክልል አቀፍ የባህልና...








