የሥራ ዕድል ፈጠራ የኢትዮጵያ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የሁሉም አፍሪካዊ ጉዳይ ነው መኾኑን ወ/ሮ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሥራ ዕድል ፈጠራ የኢትዮጵያ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የሁሉም አፍሪካዊ ጉዳይ ነው ሲሉ የስራና ክህሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪሃት ካሚል ተናገሩ፡፡
የአፍሪካ የሥራ ፎረም የአፍሪካ አሕጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት (AfCFTA)...
“በክረምት ያለ ቤት”
ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገሬው ሰው አምላኩን ሲማጸን የዕለት ጉርስ፣ የዓመት ልብስ አትንሳኝ፣ ጌታዬ ኾይ የሰው እጅ አታሳየኝ፣ በሰው ፊትም አታስገርፈኝ፣ ሰጪ እንጂ ተቀባይ አታደርገኝ፤ አቤቱ ጌታዬ በቁር የምጠጋባት፣ በሐሩር የምከለልባት፣...
15ኛው የአማራ ክልል ባህልና ኪነ-ጥበብ ፌስቲቫል ሁለተኛ ቀን ውሎ በሙሉዓለም የባህል ማዕከል መካሄድ ጀምሯል።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ ፉክክር በታየበት የባህል ሙዚቃና ውዝዋዜ ውድድር በትላንትናው ዕለት የጎንደር ከተማ፣ ምዕራብ ጎጃም፣ ሰሜን ጎንደር፣ ማዕከላዊ ጎንደር፣ ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር፣ ደብረ ማርቆስ ከተማ፣ ደቡብ ጎንደር፣ ደሴ ከተማ፣...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ሐምሌ 10 በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ በመትከል ታሪክ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የፊታችን ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም ኢትዮጵያውያን በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ በመትከል ታሪክ እንዲሠሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ.ር) ጉዳዩን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት አረንጓዴ...
“ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመከላከል ለምታደርገው ጥረት ሩስያ ድጋፍ ታደርጋለች” በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር
ባሕር ዳር: ሐምሌ 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመከላከል ለምታደርገው ጥረት ሩስያ ትብብርና ድጋፍ እንደምታደርግ በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪን ገልጸዋል።
አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪን የአየር ሁኔታ መለወጥ የውኃ ሃብትን በመቀነስ፣ በግብርና ምርት...








