የፊታችን ሀምሌ 10/2015 ዓ.ም በሚካሄደው የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ ልማት ላይ በንቅናቄ ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴራል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ግብርና ቢሮ እያከናወናቸው በሚገኙ ሥራዎች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። ኀላፊዎቹ በባሕርዳር ከተማ የሚገኘው የአሳ ዝርያ ማዕከል እና የአቮካድ ልማት ሥራዎችንም ተመልክተዋል። በአማራ ክልል...

“በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል 361 ሺህ 415 ሄክታር መሬት ዝግጁ ሆኗል” የግብርና...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል ለተያዘው እቅድ 361 ሺህ 415 ሔክታር መሬት መዘጋጀቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር እያሱ ኤልያስ፤ በአንድ...

“የመከላከያ ሰራዊታችን የሚሰጠውን ግዳጅ ለመፈጸም ከምንጊዜውም በላይ በተሻለ ዝግጁነትና ቁመና ላይ ይገኛል” ፊልድ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) "የመከላከያ ሰራዊታችን የሚሰጠውን ግዳጅ ለመፈጸም ከምንግዜውም በላይ በተሻለ ዝግጁነትና ቁመና ላይ ይገኛል" ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ይህን ያሉት...

አስፈፃሚ አካላት ጠንካራ ሥራዎችን የበለጠ በማጠናከር ደካማ ጎኖቻቸውን እየፈቱ እንዲሄዱ የአማራ ክልል ምክር...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የሰው ኃብትና ቱሪዝም ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የአስፈፃሚ ተቋማትን የሥራ አፈፃፀም እየገመገመ ነው። ቋሚ ኮሚቴው የተቋማቱን የመስክ ምልከታ በማድረግ፣ ከሕዝብ የሚነሱ ጥያቄዎችን በመያዝና የተቋማቱን...

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጎንደር ዙሪያ ወረዳ በአንድ ጀምበር ሦስት ሚሊዮን ችግኝ የመትከል መርኃ ግብር...

ጎንደር: ሐምሌ 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በተያዘው ዓመት በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ከ15 ሚሊዮን በላይ ችግኝ ለተከላ የተዘጋጀ ሲኾን የአረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር ከተጀመረበት ከ2011 እስከ 2014 ዓ.ም ባሉት ጊዜያት በ105 ተፋሰሶች የአፈር እና ውኃ ጥበቃ...