“የክልሉ መንግሥት አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽንን ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ይደግፋል” አቶ ግዛቸው ሙሉነህ

ባሕር ዳር: ሐምሌ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚያሸጋግረውን የመዋቅር ለውጥ አካሂዷል። አዲሱን መዋቅር የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የአሚኮ...

“አሚኮ ኅብረ ብሔራዊነቷ የተጠበቀች ሀገር የመገንባት አደራ አለበት” የአማራ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚያሸጋግረውን መዋቅራዊ ለውጥ አካሂዷል። አዲሱን መዋቅር የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ ወይዘሮ ፋንቱ ተስፋዬን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የአሚኮ የሥራ...

“አሚኮ የክልሉ ውበትና የሕዝቡ ሥነ ልቦና የሚገለፅበት ነው” ዓለማየሁ ዋሴ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ሐምሌ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚያሸጋግረውን የመዋቅር ለውጥ አካሂዷል። አዲሱን መዋቅር የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ ወይዘሮ ፋንቱ ተስፋዬን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የአሚኮ...

ሰላምን እና ልማትን አስከብሮ በመቀጠል በልማቱ ዘላቂ ተጠቃሚ መኾን እንደሚገባ ምክትል አፈ ጉባኤ...

ጎንደር: ሐምሌ 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአትክልት እና ፍራፍሬ ተጠቃሚ መኾን መጀመራቸውን የላይ አርማጭሆ ወረዳ አርሶ አደሮች ተናግረዋል። አርሶ አደር ብርሃኑ ጸጋ በላይ አርማጭሆ ወረዳ የከቻኒት ውኃ ቀበሌ ነዋሪ ናቸው፡፡ ✍️አርሶ አደሩ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የተከሉት...

በባቡር የሚጓጓዘው የአፈር ማዳበሪያ በፍጥነት ወደ ማሠራጫ ማዕከሎች እንዲደርስ በትኩረት እየተሠራ ነው።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከጅቡቲ ወደብ በባቡር ተጓጉዞ እንዶዴ ባቡር ጣቢያ የሚደርሰውን የአፈር ማዳበሪያ በፍጥነት ወደ ማሠራጫ ማዕከሎች እንዲደርስ በትኩረት እየተሠራ እና በባቡር ጣቢያው በየቀኑ በአማካይ እስከ 10 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ...