“ተግባብተንና ተናበን የከተማችንን ሰላም መጠበቅ ይገባናል” የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የሚሊሻ አባላት።

ባሕር ዳር: ነሃሴ 13/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር በከተማዋ ተከስቶ በነበረው የሰላም መደፍረስ ዙሪያ ከሚሊሻ አባላቱ ጋር ውይይት አካሂዷል። አስቀድሞም የከተማዋን ሰላምና ደኅንነት ለማረጋገጥ ፣በሚፈጠሩ ችግሮችም ጉዳት ሳይደርስ ለሰላም የመፍትሔ አካል ለመኾን...

“ኢትዮጵያ የተትረፈረፈ የተፈጥሮ ሀብትና እምቅ አቅም ባለቤት ናት።” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ነሃሴ 13/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት "ከወንድሜ ሼክ ሙሀመድ ቢን ዛይድ ጋር የከፈትነው የሳይንስ ሙዚየም አውደ ርዕይ የሀገራችንን ከፍተኛ የውሃ እና የኢነርጂ አቅም ያሳያል!" ብለዋል። ጠቅላይ...

ኅብረተሰቡ ለሰላም ዘብ እንዲቆም ፖሊስ ጠየቀ።

ባሕር ዳር: ነሃሴ 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር በከተማዋ ተከስቶ በነበረው የሰላም መደፍረስ ዙሪያ ከፖሊስ አባላት ጋር ውይይት አካሂዷል። በባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር በተከሰተው የሰላም አለመረጋጋት የሰው ሕይወት ማለፉ እና ንብረትም መውደሙ...

“አለመረጋጋት እና ግጭት ሲኖር በሰዎች ላይ ከሚፈጥረው ጫና ባለፈ ሀገር ተረካቢ ዜጋን ሊያሳጣን ይችላል”...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የመሳሪያ ድምጽን እየሰሙ የሚያድጉ ልጆች ለጊዜው በአምሯቸው ላይ ከሚፈጥረው ጭንቀት በዘለለ ግርግሩን እና የሰላም እጦቱን የሚለማመዱ፣ ለሰው የማይራሩ እና የጭካኔ ሥነ ልቦናን የተላበሰ ትውልድ ሊፈጥር የሚችልበት እድል ሰፊ...

“የሚፈጠሩ ችግሮችን በውይይት እና በመመካከር በመፍታት ትኩረት በሚሹ የኀብረተሰብ ክፍሎች ላይ የሚደርሰውን ጫና መቀነስ...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም እጦት ሁሉንም የኀብረተሰብ ክፍል ይፈትናል፤ ይጎዳልም፡፡ ሰላም ከሌለ ማንኛውም የኀብረተሰብ ክፍል በሰላም ወጥቶ መግባት ፣ መሥራት እና የዕለት ከዕለት ተግባራትን መከወን አይችልም፡፡ ለሰብዓዊም ኾነ ቁሳዊ...