“ጨለማው አልፏል፣ ብርሃኑም ይመጣል”
ባሕር ዳር: መስከረም 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ከሁሉም በፊት ነበረ፣ ከሁሉም ጋር አለ፣ ሁሉንም አሳልፎ ይኖራል፡፡ በሁሉም ይገኛል፣ ሁሉንም ያውቃል፣ ሁሉንም ማድረግ ይቻለዋል፡፡ ዘመናትን የፈጠርካቸው፣ ዘመናትን የምትገዛቸው፣ ዘመናትን በጥበብህ የምታከታትላቸው፣ በፈቃድህ እንደፈጠርካቸው ሁሉ የምታሳልፋቸው አምላክ ትናንትን...
“ባሕረ ሃሳብ፡ ባሕር ስንል ዘመን፤ ሃሳብ ስንል ሥሌት ማለታችን ነው” መምህር ማዕበል ፈጠነ
መስከረም: 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ፋለስ የመጀመሪያው የግሪክ ፈላስፋ እና የሳይንሳዊ ሂሳብ ቀመርን ከፓይታጎረስ ጋር ሆኖ በጋራ የቀመረ የሥነ-ፈለክ ሰው (አስትሮኖመር) እንደነበር ይነገርለታል፡፡ አንድ ዓመት በ365 ቀናት እና አንድ ወር ደግሞ በ30 በቀናት እንዲከፋፈሉ...
ለዘመን መለወጫ በዓል የማዕከላዊ ጎንደር ዞን እና የጎንደር ከተማ አሥተዳድር በጥምረት የእርድ እንስሳት ስጦታ...
ጎንደር: ጳጉሜ 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳደር እና የጎንደር ከተማ አሥተዳደር በጋራ ከ1 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ በማሰባሰብ 19 የቀንድ ከብቶችን እንዲሁም ተጨማሪ በግና ፍየሎችን ለመከላከያ ሠራዊት አስረክበዋል።
የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ...
የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ለመከላከያ ሠራዊት አባላትና ሌሎች የጸጥታ ኃይሎች ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን...
ከሚሴ: ጳጉሜን 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር በአካባቢው ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሠራዊትና ሌሎች የጸጥታ ኃይሎች ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ሰንጋዎችንና ፍየሎችን ለአዲስ ዓመት የበዓል ስጦታ አበርክቷል።
በርክክብ መርሐ ...
“ጠንካራ ክልል እንዲኖረን የአብሮነት እሴቶቻችንን ልንከባከበው ይገባል” የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የአብሮነት ቀንን በማስመልከት መልእክት አስተላልፏል።
ሙሉ መልእክቱ ቀጥሎ ቀርቧል፦
አብሮነታችን ለሰላም !!
አብሮነት ለሰው ልጆች ማኅበራዊ መስተጋብር ወሳኝ ሚና ያለው እሳቤ ነው። አብሮነት...








