“በክልሉ በተፈጠረው የሰላም እጦት ምክንያት ተጓዦች ለእንግልት እየተዳረጉ ነው” የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ባለስልጣን

ባሕርዳር፡ መስከረም 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በተከሰተው የሰላም እጦት ምክንያት ሕዝቡ ማኅበራዊ እና ምጣኔ ሃብታዊ ጉዳዮቹን ፈጽሞ ለመመለስ አስቸጋሪ ሁኔታ እንደተፈጠረበት የክልሉ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ባለሥልጣን ገልጿል፡፡ በክልሉ የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ባለሥልጣን የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር...

የግብርናው ዘርፍ በዋና ዋና ተግባራት ከዕቅድ በላይ ዕድገት ማስመዝገቡን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ።

ባሕርዳር፡ መስከረም 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ዘርፍ በአስር ዓመቱ የልማት ዕቅድ የመጀመሪያዎቹ 3 ዓመታት (2013-2015) በዋና ዋና ተግባራት ከዕቅድ በላይ ዕድገት ማስመዝገቡን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታውቋል። የአስር ዓመት ዕቅድ የመጀመሪያዎቹ 3 ዓመታት (2013-2015) ዋና ዋና...

“በአማራ ክልል 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ተማሪዎች ተመዝግበዋል” የክልሉ ትምህርት ቢሮ

ባሕር ዳር: መስከረም 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሁሉም ተማሪዎች በወቅቱ እንዲመዘገቡና ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣም ትምህርት ቢሮ ጥሪ አቅርቧል፡፡ በአማራ ክልል ከነሐሴ 23 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የተማሪዎች ምዝገባ እየተካሄደ ነው፡፡ የአማራ...

“በተፈጠረው የሰላም እጦት ክልሉ ከፍተኛ ገቢ እያጣ ነው” የክልሉ ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ

ባሕር ዳር: መስከረም 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በክልሉ እየታየ ያለው የሰላም እጦት በኢንቨስትመንቱ ላይ ቀጥተኛ የኾነ ተጽእኖ እያሳደረ እንደኾነ ነው የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ የገለጸው፡፡ እየታየ ያለው አለመረጋጋት ወደ ክልሉ እየገባ ያለውን እና ለመግባት በሂደት...

“እየሠራን ሥንደራደር አትራፊ እንኾናለን”

ባሕርዳር፡ መስከረም 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይን መገደብ እና ለኢትዮጵያ ጥቅም ላይ መዋል ረጅም ዘመን የቆየ ሃሳብ ነበር፡፡ ሃሳብን ወደ ተግባር ለመቆየር ግን ዘመን እና የታደለ ትውልድ ያስፈልጋል፡፡ መልካም አስበው፣ ሩቅ አልመው በቅርብ በበርካታ ምክንያቶች...