“ወባን ለመከላከል የአጎበር ስርጭት እና የኬሚካል እርጭት ተካሄዷል” የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

ባሕር ዳር: ጥቅምት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ስርጭቱ እየጨመረ የመጣውን የወባ በሸታ ለመከላከል የአጎበር ስርጭት እና የወባ መከላከያ መድኃኒት ርጭት መካሄዱን የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ የክረምቱን መግባት እና መውጣት ተከትሎ በስፋት የሚከሰተው የወባ በሽታ በዚህ ዓመት...

የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር የዓለም የዕይታ ቀንን አስመልክቶ የዓይን...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር የዓለም የዕይታ ቀንን ”ትኩረት ለዓይናችን በሥራ ቦታችን“ በሚል መሪ ቃል በተለያዩ የዓይን ጤና አገልግሎቶች በመስጠት እያከበረ ነው፡፡ ቢሮው በዓለም...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ.ር) በግብርና ዘርፍ ኢንደስትሪን ማዕከል ያደረገ ልማት እንዲጠናከር ጥሪ አቀረቡ ።

ባሕርዳር፡ ጥቅምት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በግብርና ዘርፍ ትብብርን ማስፋት ብሎም ኢንዱስትሪን ማእከል ያደረገ ልማትን ማጠናከር እንደሚገባ በመግለጽ ጥሪ አቅርበዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ.ር) የዕለቱ ውሎ ሁለተኛ መርሐ-ግብር በ3ኛው ቢአርአይ...

“የኑሯችን መሰረት የኾነውን የደረጃዎች ጥራት በመተግበር ሁሉም ኀላፊነቱን ሊወጣ ይገባል” የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት

አዲስ አበባ: ጥቅምት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም የደረጃዎች ቀን በየዓመቱ ጥቅምት 4 ይካሄዳል። የዚህ አካል የኾነ በጥራት ላይ የሚመክር የተለያዩ ተቋማት ሥራ ኀላፊዎች መድረክ እየተካሄደ ነው። የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር መሰረት በቀለ (ዶ.ር) እንዳሉት...

“ከተፈጠረው ግጭት በፍጥነት ወጥቶ ለሰላም እና ልማት መሥራት ይገባል” የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ...

ጎንደር: ጥቅምት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ሰላም ለሁሉም በሁሉም" በሚል መሪ ሃሳብ ከሃይማኖት መሪዎች፣ ከሀገር ሽማግሌዎች እና ከሲቪክ ማኀበራት እና ልዩ ልዩ ተቋማት ጋር በጎንደር ከተማ ውይይት ተካሂዷል። መንግሥት ከሕዝብ የሚቀርቡ ጥያቄዎችን በመመለስ ለሰላሙ የድርሻውን እንዲወጣ...