“በተፈተነ ጊዜ ሁሉ የሚፀና የድል ሠራዊት”
ባሕር ዳር: ጥቅምት 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኢትዮጵያ በተፈተነችበት ወቅት ሁሉ ፈተናዋን ፈተናው አድርጎ የተጋፈጠ፤ ድል ባደረገች ጊዜ ሁሉ የድሏ ምስጢር ምሰሶ የኾነ የሀገር መከላከያ ሠራዊት በዘመናቷ መካከል ሁሉ አላት፡፡
የዓለም ጥቁር ሕዝብ የድል ተምሳሌት...
“የክልሉ የፀጥታ ሁኔታ እየተሻሻለ መጥቷል” ደሳለኝ ጣሰው
ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ሸዋ ዞን፣ የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር እና የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በክልሉ የጸጥታ ሁኔታ ዙሪያ ወይይት እያካሄዱ ነው፡፡
የአማራ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኀላፊ ደሳለኝ ጣሰው...
“አንድ ዓመት ራስን ለመለወጥ ከበቂ በላይ ነው” በአማራ ክልል ከፍተኛ ውጤት ያመጣው ተማሪ
ደሴ: ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዓላማ ያለው ሰው ፈተና አያስፈራውም፣ ዳገት አያደክመውም፣ ቆልቁለት አያሰለቸውም፣ እሾህና አሜካላው ከእርምጃው አያስቆመውም፣ ሐሩርና ውርጩ ከመጓዝ አያስቀረውም፣ ዓላማ ያለው ሰው ፈተናዎችን እያለፋቸው፣ በፈተናዎቹ ራሱን እያየባቸው፣ ለነገ...
የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት የጥገና ሥራ በየጊዜው በሚከሰቱ የጸጥታ ችግሮች እየተፈተነ ነው።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ባለፉት ዓመታት በተከሰተው ጦርነት ምክንያት በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት የጥገና እና የጥናት ሥራ መሥተጓጎሉን የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ገልጿል።
በዚህ ዓመትም በክልሉ በተከሰተው የሰላም መደፍረስ...
“ሁሉም የክልሉ የሥራ ኀላፊዎች ለሰላም መረጋገጥ፣ ለሕግ የበላይነት መከበርና ለልማት በቁርጠኝነት ሊሠሩ ይገባል” የአማራ...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ እና መካከለኛ የሥራ ኀላፊዎች በወቅታዊ የሰላም ጉዳዮች ዙሪያ በጎንደር ከተማ የግምገማ መድረክ እያካሄዱ ነው። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት...








