“የሰላም እጦት የሀገርን አንድነት የሚያፈርስ በመኾኑ ሁሉም ለሰላም ዘብ ሊቆም ይገባል” የሁመራ ከተማ ነዋሪዎች
ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሰሜን አርማጮሆ ወልቃይት ጠገዴና አካባቢው በጎ አድራጎት ማኅበር ከወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አሥተዳደር ጋር በመተባበር "ሰላምን እናወርዳለን ለደከሙት ምርኩዝ እንኾናለን" በሚል መሪ መልእክት በሰላም ዙሪያ ሕዝባዊ...
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ያበለጸጋቸውን መተግበሪያና የበይነ መረብ ሥርዓት ሥራ አስጀመረ።
አዲስ አበባ: ጥቅምት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሚኒስቴሩ እንደ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ካሉ ተቋማት ጋር በመኾን ነው መተግበሪያዎቹን ያበለጸገው።
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የመተግበሪያዎቹን ይፋዊ ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ባካሄደበት መድረክ እንደተነገረው ከዚህ ቀደም 21 የሚኾኑ የተለያዩ መተግበሪያዎችን...
በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዛሬ ምሽት ወሳኝ ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡
ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኦስትሪያው ሬድ ቡል ሳልዝበርግ ዛሬ ምሽት 5 ሰዓት ላይ ከ30 ሺህ በላይ ተመልካች በሚይዘው ሬድ ቡል አሬና ስታዲየሙ ከኢንተር ሚላን ጋር ይጫወታል፡፡
ሁለቱ ክለቦች በምድብ አራት የተደለደሉ...
“የፀጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ከአካባቢው ማኅበረሰብ ጋር በመኾን ለሰላም እንሠራለን” የዳባት ወረዳ ሚሊሻ...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ እና ከተማ አሥተዳደር ተፈጥሮ የነበረውን የፀጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት መንግሥት የተለያዩ ሥራዎችን እያከናወነ ነው።
አሁን ያለውን አንጻራዊ ሰላም ወደ ዘላቂ ሰላም ለማሸጋገር ወረዳው...
“ለኢትዮጵያ ብልጽግና ዕውን መኾን የሚተጋ ጠንካራ መሪዎችን መፍጠር ላይ በትኩረት እየተሠራ ነው” አቶ አደም...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአመለካከት እና የተግባር አንድነትን አስጠብቆ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልጽግና ዕውን መኾን የሚተጋ ጠንካራ የመንግሥት መሪዎችን መፍጠር ላይ በትኩረት እየተሠራ መኾኑን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ።
በሁሉም የኀላፊነት እርከን ላይ...








