አቶ ደመቀ መኮንን የመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከልን ጎበኙ
አዲስ አበባ: ጥቅምት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከልን ጎበኙ፡፡
ጉብኝቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ33ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ32ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘውን የአረጋውያን ቀንን ምክንያት በማድረግ ነው፡፡
ቀኑ...
“የዩኒቨርሲቲ መማር ማስተማር ፍጹም ሰላምን ይሻል” የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጋርዳቸው ወርቁ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጥቅምት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን ገና አልተቀበሉም፡፡ ተማሪዎችን በወቅቱ እንዳይቀበሉ ደግሞ በክልሉ የተፈጠረው የጸጥታ ችግር ምክንያት ኾኗል፡፡ ዩኒቨርሲቲዎች ያሉባቸው ከተሞች ሰላማዊ ቢኾኑ እንኳን ተማሪዎች የሚመጡባቸው መንገዶች አስተማማኝ አለመኾን...
“ዩኒቨርሲቲው የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን አጠናቅቋል” የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጀጃው ደማሙ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን ለመቀበል የሚያስችልን ጊዜ በመጠባበቅ ላይ ናቸው፡፡ አንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች የቅድመ ዝግጅት ሥራዎቻቸውን ቀደም ብለው አጠናቅቀዋል፡፡ ዝግጅታቸውን አጠናቅቀው ተማሪዎችን ለመቀበል ከሚጠባበቁ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ...
“ከቡና የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ እየተሠራ ነው” የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለሥልጣን
ባሕር ዳር: ጥቅምት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በቀጣይ ሁለት ዓመታት ከቡና የሚገኘውን የወጪ ንግድ ገቢ ከሁለት ቢሊዮን ዶላር በላይ ለማድረስ እየተሠራ ነው ሲል የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለሥልጣን አስታውቋል። የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለሥልጣን የሕዝብ...
“በኢትዮጵያ ሀገረ መንግሥት ግንባታ ውስጥ የጋራ እሴት እና ብዝኃነትን የሚያስተናግድ ሁነት መፍጠር ትልቅ ሥራ...
አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "የሀገር ግንባታ መሠረታዊያን" በሚል መሪ መልዕክት የሰላም ሚስቴር ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የተገኙት የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም በኢትዮጵያ የሀገረ መንግሥት ግንባታ ገና አልተጠናቀቀም ብለው እንደሚያምኑ ተናግረዋል፡፡
በዚህች ኅብረ...








