ሌላ ጫና አንችልም፤ ሰላም ነው የምንፈልገው” የላሊበላ ከተማ ነዋሪዎች
ወልድያ: ኅዳር 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የላሊበላ ከተማ ነዋሪዎች ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው።
በውይይቱ የሰሜን ወሎ ሀገረ ሥብከት ሊቀ ጳጳስ እና የደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ የበላይ ጠባቂ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስ፣...
“የደቡብ ሱዳን ሰላም ስምምነት ተግባራዊ እንዲኾን ኢትዮጵያ ገንቢ ሚና ትጫወታለች” አቶ ደመቀ መኮንን
ባሕር ዳር: ኅዳር 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በተመድ የደቡብ ሱዳን ልዩ ተወካይና በተመድ የደቡብ ሱዳን ተልዕኮ ሀላፊ ኒኮላስ ሮላንድ ሌይቦርን ሃይሶም ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ውይይት አካሄደዋል።...
የአገልሎት ተደራሽነትን ለማዘመን እየሠራ መኾኑን
የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ገለጸ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአገልሎት ተደራሽነትን ለማዘመን ዘርፉ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ሁሉ በትብብር እየሠራ እንደሚገኝ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ገልጿል።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ከፓስፖርት...
ትምህርት ቤቶችን እና ተማሪዎችን ሁሉም አካል ይደግፍ” የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ
ባሕር ዳር: ኅዳር 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ)
ከ256 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የትምህርት ቁሳቁሶች ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች ማሰራጨቱን ቢሮው አስታውቋል።
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የትምህርት ቤቶችን ገጽታ ለማሻሻል እና የትምህርት ግብዓት ለሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች የጽሕፈት መሳሪያ ለማሟላት...
የአኩሪ አተርን ምርት እና ጥራት በማሻሻል ተገቢውን የገበያ ትስስር መፍጠር እንደሚገባ ተገለጸ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለሀገር ውስጥ ፍጆታ እና ለውጭ ሀገር ገበያ ቀርቦ ለውጥ ማምጣት የሚችለውን የአኩሪ አተርን ሰብል ምርት እና ጥራት በማሻሻል ተገቢውን የገበያ ትስስር መፍጠር እንደሚገባ ተገልጿል።
የአኩሪ አተርን ምርት እና...








