በፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የተመራ ልዑክ ጅግጅጋ ገብቷል።
ባሕር ዳር: ኅዳር 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በሶማሌ ክልል የሚካሄደውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል ዝግጅትን ለመመልከት በአፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የተመራ ልዑክ ጂግጂጋ ገባ።
ልዑኩ ወደ ጂግጂጋ ያቀናው የ18ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን...
”የትራንስፖርት አገልግሎቱ የባሕር ዳር ከተማን በሚመጥን ደረጃ እናሳድጋለን” ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው
ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት 26ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሔደ ነው። ምክር ቤቱ በአጀንዳነት ከያዛቸው ርእሰ ጉዳዮች መካከልም የከተማውን የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ኢንተርፕራይዝ የ2015 በጀት አፈጻጸም ሪፖርት አድምጧል።
የኢንተርፕራይዙን...
“የካርድ ቀበኛው” ሰርጆ ራሞስ
ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በእግር ኳስ ሕይወቱ ያላሳካው ድል የለም። የስፔን ላሊጋ፣ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ እና ሌሎች ዋንጫዎች በሪያል ማድሪድ አሳክቷል። ወደ ፈረንሳይ ተጉዞም የፈረንሳይ ሊግ አንድ ዋንጫን ተቋድሷል።
ሀገሩ ስፔን በዓለም እና በአውሮፓ...
ከፍተኛ የውኃ እጥረት ባለባቸው አካባቢዎች ተግባራዊ የሚደረግ “ግድቤን በደጄ” የተሰኘ ፕሮጀክት ይፋ...
አዲስ አበባ: ኅዳር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የውኃ እጥረት ባለባቸው አካባቢዎች ተግባራዊ የሚደረግ "ግድቤን በደጄ" የተሰኘ ፕሮጀክት ለማስጀመር በሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር እንዲሁም በውኃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር መካከል የስምምነት ...
“ከ60ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የገጠር አካባቢዎችን የሚያስተሳስር የመንገድ ግንባታ ተከናውኗል” የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር
አዲስ አበባ: ኅዳር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሁሉን አቀፍ የገጠር መንገድ ተደራሽነት ፕሮግራም ባለፉት ዓመታት ከ60 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የገጠር መንገዶችን የሚያስተሳስር የመንገድ ግንባታ መከናወኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ...








