ለታክስ ገቢ መቀነስ ምክንያቶችን በመለየት መፍትሔዎቹ ላይ በጥልቀት መነጋገር እንደሚገባ የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሤ...
አዲስ አበባ: ታኅሳሥ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በ2011 በጀት ዓመት 9 ነጥብ 72 በመቶ የነበረው የታክስ ገቢ በ2015 በጀት ዓመት ከአጠቃላይ ሀገራዊ ምርት ጥምርታ አንጻር ሲታይ ወደ 7 ነጥብ 02 በመቶ ዝቅ ማለቱን የገቢዎች ሚኒስቴር...
“የክልሉ መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ በመስማታችን ስጋታችን ወደ ተስፋ ተቀይሯል” የጣና ፍሎራ ሠራተኛ
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሰላም ስትኖር ደስታ ትቀርባለች፣ ሰላም ስትኖር ፍቅር ከፍ ትላለች፣ ሰላም ስትኖር አንድነት ትጠነክራለች፣ ሰላም ስትኖር ምድር ትረጋለች።
ሰላም ስትኖር ከተሞች ይገነባሉ፣ ጎዳናዎች ያምራሉ፣ አርሶ አደሮች በሰፊው ያርሳሉ፣...
የዓድዋ ዜሮዜሮ ፕሮጀክት የደረሰበትን የግንባታ ሂደት የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር አስጎበኘ።
አዲስ አበባ: ታኅሳሥ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የከተማ አሥተዳደሩ ቢሮ ኀላፊ ጥላሁን ከበደ ከተማ አሥተዳደሩ ከያዛቸው ትልልቅ ፕሮጀክቶች አንዱ የዓድዋ ዜሮዜሮ ፕሮጀክት እንደኾነ ገልጸዋል፡፡
ፕሮጀክቱ የዓድዋ ታሪክን በመዘከር የኢትዮጵያን ገጽታ ከመገንባት ባለፈ ለአፍሪካም ጭምር የአሸናፊነትን ታሪክ...
የመንግሥት ሠራተኞች ከአሉባልታ ወሬ በመራቅ ለሰላሙ ጥሪ ዘብ ሊቆሙ እንደሚገባ የሰቆጣ ከተማ አሥተዳደር የመንግሥት...
ሰቆጣ: ታኅሳሥ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የክልሉን ሰላም ለማረጋጋት እና ፖለቲካዊ ጥያቄዎችን በሕጋዊ መንገድ ለመፍታት የሰላም ጥሪ ካቀረበ ዛሬ ሦስተኛ ቀኑን ይዟል።
ይህንን የሰላም ጥሪ በማስመልከት ከአሚኮ ጋር ቆይታ ያደረጉት የሰቆጣ...
በክልሉ መንግሥት የተላለፈው የሰላም ጥሪ እርስ በእርስ መጠፋፋትን የሚያስቀር እንደኾነ የደባርቅ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።
ደባርቅ: ታኅሳሥ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መንግሥት ላለፉት አራት ወራት የተፈጠረውን የሰላም ችግር በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ያስተላለፈው የሰላም ጥሪ ሦስተኛ ቀኑን አስቆጥሯል፡፡
በተላለፈው የሰላም ጥሪ ላይ አስተያየታቸውን ለአሚኮ የሰጡት የደባርቅ ከተማ እስልምና ጉዳይ ምክር...








