በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በጠገዴ ወረዳ የሰላም ጥሪውን የተቀበሉ ታጣቂዎች ወደ ሰላማዊ ሕይወት ተመለሱ።
ጎንደር: የካቲት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጠገዴ ወረዳ የመንግሥትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ በርካታ ታጣቂዎች ወደ ሰላማዊ ሕይወት ተመልሰዋል። መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ ተከትሎ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ ከወረዳ እና ቀበሌ አሥተዳደሮች እና...
“ኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ረጅም ዓመት ያስቆጠረ የባሕል እና የቋንቋ ትስስር ያላቸው፣ ወንድማማች ሕዝቦች ናቸው”...
ባሕርዳር: የካቲት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ረጅም ዓመት ያስቆጠረ የባሕል እና የቋንቋ ትስስር ያላቸው ወንድማማች ሕዝቦች ከመኾናቸው ባሻገር በኢኮኖሚያዊ እና በመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ዝርጋታ የጠበቀ ግንኙነት እንዳላቸው...
በርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የተመራ ልዑክ የሎጎ ሐይቅ ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክትን ቅድመ ዝግጅት ጎበኘ።
ደሴ፡ የካቲት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ልዑክ ቡድኑ በደቡብ ወሎ ዞን ሎጎ ሐይቅ ላይ በገበታ ለትውልድ የሚለማውን ፕሮጀክት ቀጣይ ሥራውን ለማስጀመር የቦታ መረጣ እና የቅድመ ዝግጅት ሥራውን ተመልክቷል።
ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ...
የአፍጥር እና የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር ሊካሄድ ነው፡፡
ባሕር ዳር: የካቲት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የረመዳን ወርን በማስመልከት “ኢትዮጵያ ታፍጥር” በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ እና በተመረጡ የክልል ከተሞች የአፍጥር እና የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር ሊካሄድ ነው፡፡
የማዕድ ማጋራቱ የሚከናወነው በረመዳን ቀናት ሲኾን በጎዳና...
የሴቶችን ተሳትፎ በኹሉም ዘርፍ ውጤታማ ለማድረግ እየሠራ መኾኑን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ገለጸ፡፡
ሰቆጣ: የካቲት 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ሴቶችን እናብቃ፤ ልማት እና ሰላምን እናረጋግጥ" በሚል መሪ መልእክት በሰቆጣ ከተማ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ተከብሯል።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ113ኛ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ ለ48ኛ ጊዜ እና በአማራ ክልል ለ29ኛ ጊዜ...








