ሕዝቡ ከመንግሥት የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ሰላሙን እና መሠረተ ልማቶቹን እንዲጠብቅ የአማራ ክልል ፖሊስ...
ባሕር ዳር: የካቲት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሕዝቡ ከመንግሥት የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ሰላሙን እና መሠረተ ልማቶቹን እንዲጠብቅ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አሳስቧል። የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር እንየው ዘውዴ በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች...
በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ከወጪ ንግድ ከ140 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ባሕርዳር: የካቲት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት አስተባባሪ አያና ዘውዴ(ዶ.ር) በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ቅንጅታዊ አሠራር በተደረገው የተጠናከረ ክትትል እና ድጋፍ መሠረት የተገኙ ውጤቶች በርካታ መኾናቸውን ገልጸዋል።
ባለፉት...
የኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት አፈጻፀም 95 በመቶ መድረሱ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: የካቲት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት አፈፃፀም 95 በመቶ መድረሱን የሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት ገልጿል። ከዚህም ውስጥ የሲቪል ሥራው 98 በመቶ እንዲሁም የኤሌክትሮሜካኒካል ሥራው 78 በመቶ መድረሱ ተገልጿል።...
በወቅታዊ አሁናዊ ጉዳይ ከአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የተሰጠ መግለጫ!!!
የአማራን ሕዝብ በማሠቃየትና ችግር ውስጥ በማስገባት ድል ይገኛል በሚል የእውር ድንበር የትግል ስልት የሚከተለው ፅንፈኛና ዘራፊ ኃይል ሕዝቡን ወደ ተወሳሰበ ስቃይ አስገብቶታል።
ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ባለፈው የተፈጠረውን ክፍተት አስቀድሞ ለመፍታት መንግሥት ለአርሶ አደሩ የሚልከውን ማዳበሪያ...
የሴቶችን ተጠቃሚነት ማጎልበት የሁልጊዜም ተግባር ሊኾን እንደሚገባ የደሴ ከተማ አሥተዳደር ሴቶች ሕጻናት እና ማኅበራዊ...
ደሴ: የካቲት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን “ሴቶችን እናብቃ ልማት እና ሰላምን እናረጋግጥ” በሚል መሪ መልእክት በደሴ ከተማ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል፡፡
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በዓለም ደረጃ ለ113ኛ፣ በሀገር አቀፍ...








