ኢትዮጵያ ዘመናዊ የቲቢ መመርመሪያ ማሽኖችን በማስገባት በ2030 እና በ2035 የቲቢ በሽታን ለመግታት ግብ አስቀምጣ...
አዲስ አበባ: መጋቢት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)18ኛው ዓመታዊ የቲቢ በሽታ ምርምር ጉባኤ እና ዓለም አቀፍ የቲቢ ቀን "በርግጥም የቲቢ በሽታን መግታት እንችላለን" በሚል መሪ መልእክት እየተከበረ ይገኛል። ቲቢ ገዳይ ከሚባሉ በሽታዎች ዋነኛው ነው። የቲቢ በሽታን...
በአዲስ አበባ አይቲ ፓርክ ውስጥ የተገነባው የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ የፈጠራ ማዕከል ተመረቀ።
አዲስ አበባ: መጋቢት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የቴክኖሎጂ ፈጠራዎችን ለማበልጸግ በአይቲ ፓርክ ውስጥ የተገነባው የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ የፈጠራ ማዕከል ተመርቋል። የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከደቡብ ኮሪያው ዓለም አቀፍ ትብብር ኩባንያ (KOICA) ጋር በጋራ ያስገነቡትን የሳይንስ...
“ባሕር ዳርን ጽዱ፣ ለነዋሪዎቿ ምቹ እና ጎብኚዎችን የምትስብ ለማድረግ እየተሠራ ነው” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚንስትር ጫልቱ ሳኒ በ2016 በጀት ዓመት በባሕር ዳር ከተማ የሚገነቡ የመሠረተ ልማት ሥራዎችን አስጀምረዋል። በበጀት ዓመቱ ሊገነቡ ከታቀዱት መካከል በሦስት ክፍለ ከተሞች የሚገነቡ የጠጠር...
“ታማኝ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች በሀገራችን ኢኮኖሚ የሚጫወቱት ሚና ወሳኝ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የግሉ ክፍለ ኢኮኖሚ ማኀበረሰብ በተለይም ታማኝ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች በሀገራችን ኢኮኖሚ የሚጫወቱት ሚና ወሳኝ መኾኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገልጸዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከታማኝ ከፍተኛ ግብር...
በጎንደር ከተማ ኀላፊነታቸውን ባልተወጡ 21 የሥራ ኀላፊዎች ላይ አሥተዳደራዊ እርምጃ ተወሰደ፡፡
ጎንደር: መጋቢት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ አሥተዳደር በሕዝብ የተሰጣቸውን ኀላፊነት ባልተወጡ 21 የሥራ ኀላፊዎች ላይ አሥተዳደራዊ እርምጃ መወሰዱን የጎንደር ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ የጎንደር ከተማ መካከለኛ እና ጀማሪ አመራሮች ያለፋት...







