የአማራ ክልል ሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ወገኖች የኢድ አልፈጥር...

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 1/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሴቶች ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ 1 ሺህ 445ኛው ዓመተ ሂጅራ የኢድ አልፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ ለችግረኛ ሙስሊም ወገኖች የበዓል መዋያ ድጋፍ አድርጓል። ለ40 ችግረኞች ለእያንዳንዳቸው...

“ጽንፈኝነት የወለደው ፈተናዎች ቢገጥሙንም፣ ፈተናዎችን ወደ እድል፣ አቅማችንን ወደ ውጤት በመቀየር የብልጽግና ጉዟችንን እናስቀጥላለን”...

በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ይርጋ ሲሳይ በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የተካሄዱ የድጋፍ ሰልፎችን በማስመልከት መልእክት አስተላልፈዋል። እንደክልል ጽንፈኝነት የወለደው ፈተናዎች ቢገጥሙንም፣ ፈተናዎችን ወደ እድል፣ አቅማችንን ወደ ውጤት፣ ተግዳሮቶች ወደ...

“ሕዝብ ተናግሯል፤ መንግሥትም ያዳምጣል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በወቅታዊ ጉዳይ ያስተላለፉት መልእክት። የለውጡን ስድስተኛ ዓመት በማስመልከት በሀገር አቀፍ ደረጃ በክልሎች፣ ከተማ አሥተዳደሮች እና በተዋረድ ባሉ የአሥተዳደር እርከኖች በተለያዩ ቀናት የድጋፍ ሰልፎች ተካሂደዋል። በቀሪ አካባቢዎችም...

“የክልላችን ሕዝብ ለመንግሥታችን ያደረገውን ድጋፍና ለሰላም መስፈን ላሳየው ቁርጠኝነት እጅግ እናመሠግናለን” አረጋ ከበደ...

ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በአማራ ክልል የተካሄዱ የድጋፍ ሰልፎችን አስመልክቶ መልዕክት አስተላልፈዋል። በበክልላች ውስጥ በሚገኙ ዞኖች፣ ከተማ አሥተዳደሮችና ወረዳዎቸ ሀገራዊ ለዉጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ ተካሂዷል። ሰላም ወዳዱ እና በችግሮችም ውስጥ ሆነ የነገዋቹን ዕድሎችና መልካም ፍሬዎች...

“ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፉ ለተከናወኑ የልማት ሥራዎች አድናቆት እና እውቅና፤ ለቀሪ ሥራዎች ደግሞ የቤት ሥራ...

ባሕር ዳር: መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በ96 ከተሞች የተካሄደው ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በሰላም መጠናቀቁን የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ገልጿል። የድጋፍ ሰልፉን በማስመልከት መግለጫ የሰጡት የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኀላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር) ሕዝባዊ...