የአካባቢን ሰላም ለማጽናት ኅብረተሰቡ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ የወልድያ ከተማ አሥተዳደር አሳሰበ።
ወልድያ: ሚያዝያ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከተማ አሥተዳደሩ በቦርድ ከሚተዳደሩ ተቋማት ሠራተኞች ጋር ውይይት አድርጓል። የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ተስፋዬ ገብሬ ከሲቪል ሰርቪስ ሠራተኞች ጋር በተደጋጋሚ ውይይት መደረጉን ገልጸዋል፡፡...
ለክልላዊ እና ብሔራዊ ፈተናዎች ቅድመ ዝግጅት እያደረጉ መኾናቸውን ተማሪዎች ገለጹ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለክልላዊ እና ብሔራዊ ፈተናዎች ቅድመ ዝግጅት እያደረገ መኾኑን የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ አስታውቋል። የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ የ6ኛ፣ 8ኛ እና 12ኛ ክፍል ፈተና ዝግጅትን አስመልክቶ ...
ባለሥልጣኑ በማኅበራዊ ሚዲያ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ሀገራዊ ሪፖርትን ይፋ አደረገ፡፡
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለሥልጣን በተሰጠው ኀላፊነት ለ6 ወር ያህል በተለያዩ በማኅበራዊ ሚዲያ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ሥርጭት ላይ ሪፖርት ማዘጋጀቱን ምክትል ዳይሬክተሩ ዮናታን ተስፋዬ ተናግረዋል።
ፌስቡክ፣ ዩቲዩብ፣ ኤክስ...
ሕጉ መቼ ይወጣል?
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ባንቻየሁ ተፈራ የአማራ ክልል የቤት ሠራተኞች ማኅበራት ጥምረት ፕሬዚዳንት ስትኾን የሀገር አቀፉ አንድነት የቤት ሠራተኞች ማኅበር ኅብረት ደግሞ ጸሐፊ ናት። ወላጆቿ በሕጻንነቷ ስለሞቱባት ገና በ10 ዓመቷ ከቤተሰቦቿ እርቃ በቤት...
ቀድመው ዘር በሚጀምሩ አካባቢዎች ማዳበሪያ የማስገባት ሥራ እየተሠራ መኾኑን ግብርና ቢሮ አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በ2016/17 የምርት ዘመን 5 ነጥብ 1 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በሰብል በመሸፈን 169 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማምረት ታቅዷል። እቅዱን ለማሳካትም 8 ነጥብ 05 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር...








