“የፀጥታ ኃይሉ በቅንጅት የመሥራት አቅሙን በማጎልበት በድንበር አካባቢ ያለውን ሰላም የበለጠ አሥተማማኝ ማድረግ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ጎንደር ኮማንድፖስት ከምዕራብ ጎንደር ሁሉም ወረዳዎች ከተውጣጡ የፀጥታ አካላት ጋር በወቅታዊ የቀጣናው ሰላም እና ፀጥታ ላይ ያተኮረ ውይይት በገንደውኃ ከተማ ተካሂዷል።
በውይይቱ ላይ የተገኙት የባሕር...
ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተሰጠ መግለጫ
ከትናንት ታሪካዊ ስህተቱ መማር የተሳነው ሕዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሓት) የፕሪቶሪያውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ በመጣስ ለአራተኛ ዙር ሕዝባችን ላይ ወረራ ፈፅሟል፡፡
ጀንበር ጠልቃ በወጣች ቁጥር ከጦርነት ውጭ ማሰብ የማይችለው የህወሓት ቡድን ከዉጭ እና ከዉስጥ...
ከአዙሪት ያልተላቀቀው ህልም
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የምንኖረው በአብዛኛው ለእለት ጉርሱ ያገኛትን ሠርቶ በሚበላ እና ለፍቶ አዳሪ በሚባል ማኅበረሰብ ውስጥ ነው። ነገር ግን ይኽ ማኅበረሰብ የነገን አርቆ በማሰብ ጥሪት ይቋጥራል። የነገውን ህይዎት ለማሳመርም ይጥራል ይግራል። ለፍቶ...
የጀርመን መንግሥት ለስምንት ሆስፒታሎች የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጀርመን መንግሥት በጀርመን ልማት ባንክ አማካኝነት ለስምንት የማስተማሪያ ሆስፒታሎች የ 3 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። የሕክምና ቁሳቁሶቹም የትምህርት እና የጤና ሚኒስቴር የሥራ ኀላፊዎች፣ የጀርመን...








