የራያ አሁናዊ ሁኔታ እና የሰብዓዊ ድጋፍ

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሕወሓት ታጣቂዎች ለአራተኛ ጊዜ ባደረጉት ወረራ በሰሜን ወሎ ዞን በራያ ወረዳዎች በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ወገኖች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል፡፡ የሕወሓት ታጣቂዎችም ቤት ንብረታቸውን እያወደሙ፣ እየዘረፉ መኾናቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች...

ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በጎንደር ከተማ ውስጥ የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ለመደገፍ ያለመ ምልከታ እያደረጉ...

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሐመድ እና ሌሎችም የክልሉ እና የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከፍተኛ መሪዎች በጎንደር ከተማ እና በአካባቢው የሚከናወኑ የልማት ሥራዎችን...

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከሐጂ ባይራም ቬሊ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ መሥራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከአንካራ ሐጂ ባይራም ቬሊ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲን ወክለው ከአንካራ ሐጂ ባይራም ቬሊ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር...

“ኢትዮጵያ የብሪክስ ባንክ በኾነው “ኒው ዴቨሎፕመንት ባንክ” አባል እንድትኾን እየተሠራ ነው” የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የብሪክስ ባንክ በኾነው "ኒው ዴቨሎፕመንት ባንክ" አባል ለመኾን እየሠራች መኾኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ነብዩ ተድላ በአዲስ አበባ በቅርቡ ጉብኝት ያደረጉት የተመድ...

የትምህርቱ ማኀበረሰብ በሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ በንቃት እንዲሳተፍ እየተሰራ መኾኑን ተጠቆመ።

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር ፕሬዚዳንት ዮሐንስ በንቲ (ዶ.ር) እንደተናገሩት አለመግባባቶች በሚፈጠሩበት ወቅት ቀድሞ ተጎጂ የሚኾነው የትምህርት ዘርፉ ነው፡፡ በዚህም ትምህርት ቤቶች ይወድማሉ፤ መምህራን፣ ተማሪዎች እና የትምህርት ማስረጃዎችም አብረው ይጠፋሉ፡፡ ትምህርት...