“ምክክር ምን መልካም ነገር እንደሚያመጣ ለጎረቤት ሀገራት እና አህጉራችን አፍሪካ ለማሳየት የተዘጋጀንበት ወቅት ላይ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ በአዲስ አበባ አስጀምሯል፡፡ በማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓቱ መልእክት ያስተላለፉት የምክክር ኮሚሽኑ ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ኮሚሽኑ በአራት ካደራጃቸው የሥራ...
“መጨረሻ የምናደርገውን ውይይት ጥፋት ከመድረሱ በፊት አስቀድመን እናድርግ ብለን ብዙ ጥረቶች አድርገናል” ርእሰ መሥተዳድር...
ባሕር ዳር: ግንቦት 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በክልሉ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በማብራሪያቸው የአማራ ክልል ከ2015 ዓ.ም ሐምሌ መጨረሻ ጀምሮ የሰላም ችግር እንደገጠመው አስታውሰዋል። የክልሉ ሕዝብ በከፍተኛ ስጋት...
ልዩነትን ወደ ጠረጴዛ በማምጣት ለኅብረተሰቡ ዘላቂ ሰላም እንዲኖር መሥራት እንደሚገባ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም...
ባሕር ዳር: ግንቦት 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ አባላት ከማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት መሪዎች እና ከሰሜን ሸዋ ዞን የሥራ ኀላፊዎች ጋር ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱም በአካባቢው...
ክልሎች የተመጣጠነ እድገት እንዲኖራቸው ጠንካራ የጋራ ገቢ አሥተዳደር ሥርዓት እንደሚያስፈልግ አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር...
ባሕር ዳር: ግንቦት 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጋራ ገቢዎች አሥተዳደር ክፍፍልና ማስተላለፍን በተመለከተ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በሃዋሳ ከተማ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው። በክልሎች መካከል የተመጣጠነ እድገት እንዲኖር የገቢ ክፍፍልና ማስተላለፍ ቀመር ግልጽና የጋራ...
በጎንደር ከተማ የመገጭ መስኖ ልማት ግድብ፣ የንጽህ መጠጥ ውኃ እና አዘዞ-አርበኞች አስፓልት ፕሮጀክቶች ተጠናቀው...
የአስፓልት መንገድ፣ የመገጭ መስኖ ግድብ እና የመጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የተሠጠውን አቅጣጫ ተግባራዊ ለማድረግ የክልሉ መንግሥት የክትትልና ድጋፍ ግብረ-ኀይል በማቋቋም ወደ ሥራ መግባቱ ተመላክቷል።
በክልሉ የተቋቋመው ግብረ ኀይልም ከፌደራል...








