#ሀገራዊ ምክክር

ኮሚሽኑ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ስለሚገኘው የምክክር ምዕራፍ አንኳር ነጥቦችን ይፋ አደረገ። ባሕር ዳር: ግንቦት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ስለሚገኘው የምክክር ምዕራፍ አንኳር ነጥቦችን ይፋ አድርጓል። ነጥቦቹ👇 👉 በአዲስ አበባ...

አዲስ አበባን ወክለው አጀንዳ የሚሰጡ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በአጀንዳቸው ላይ እየመከሩ ነው።

ባሕር ዳር: ግንቦት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አዲስ አበባን ወክለው አጀንዳ የሚሰጡ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በአጀንዳቸው ላይ እየመከሩ ነው፡፡ ከግንቦት 21 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ በተጀመረው የምክክር ምዕራፍ የወረዳ የኅብረተሰብ ተወካዮች ለተከታታይ ሦስት ቀናት ሲያደርጉት...

ለመጀመሪያ ጊዜ በበይነ መረብ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ሀገር አቀፍ ፈተና በተመለከተ ትምህርት ሚኒስቴር...

ባሕር ዳር: ግንቦት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ትምህርት ሚኒስቴር በበይነ መረብ (Online) የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ማጠቃለያ ፈተና በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥቷል። በሀገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ በበይነ መረብ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወረቀት አልባ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት

ኮሚሽኑ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት ከተማ አቀፍ ምክክርን አስጀመረ። ባሕር ዳር: ግንቦት 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደረጃ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበትን የምክክር ምዕራፍ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)...

“የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቶችን ማጠናከር የሁሉም ኀላፊነት ሊኾን ይገባል” አሕመዲን መሐመድ (ዶ.ር.)

ከሚሴ: ግንቦት 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ከሚሴ ከተማ በሰላም እና የልማት ጉዳዮች ዙሪያ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ያለመ የውይይት መድረክ ተካሄዷል። በመድረኩ ላይ የተገኙት የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት...