ዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓልን የተቸገሩ ወገኖችን በመደገፍ ማሳለፍ እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ...
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሕዝበ ሙስሊሙ የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓልን ሲያከብር በሃይማኖቱ አስተምህሮ መሠረት የተቸገሩ ወገኖችን በማሰብ እና ያለውን በማካፈል መኾን እንዳለበት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታውቋል፡፡
ምክር...
የደቡብ አፍሪካ ፓርላማ ሲሪል ራማፎሳን በድጋሜ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ አፍሪካ ገዥው የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ እና ሌሎች ተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር አዲሱን የጥምር መንግሥት መሥርተዋል። ሲሪል ራማፎሳ ደግሞ በድጋሜ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኾነው ተመርጠዋል።
ራማፎሳ ከድሉ በኃላ...
በሀጅ ሥነ ሥርዓት የዓረፋ ኹጥባ
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሀጅ ሥነ ሥርዓት በይፋ በተጀመረው የሀጅ ሥነ ሥርአት “የዓረፋ ኹጥባ” ይከናወናል።
“የዓረፋ ኹጥባ” አማርኛን ጨምሮ በ20 ቋንቋዎች እንደሚተረጎም ተገልጿል።
የዓረፋ ኹጥባ ብዙ ተናጋሪ ባላቸው 20 ቋንቋዎች ተተርጉሞ ለ1 ቢሊየን ሰዎች...
አስሩ የዙል ሂጃ ቀናት እና የዓረፋ እለት
ባሕር ዳር: ሰኔ 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዙል ሂጃህ በሂጅራ የዘመን አቆጣጠር 12ኛው (የመጨረሻው) ወር ነው፡፡ በነገው እለት በዙል ሂጃ ወር በዘጠነኛው ቀን ከዒዱ ቀን አንድ ቀን በፊት በዓረፋ ተራራ ሙስሊሞች የእስልምና አስተምህሮ በሚያዘው መሰረት...
በደሴ ከተማ የትምህርት ተቋማት ተገንብተው ለአገልግሎት ክፍት ኾኑ፡፡
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደሴ ከተማ ከ200 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ በጀት የትምህርት ተቋማት ተገንብተው ለአገልግሎት ዝግጁ መደረጋቸውን የከተማ አሥተዳደሩ ትምህርት መምሪያ ገልጿል። በከተማው የትምህርት ተቋማትን በማስፋፋት፣ ደረጃ በማሻሻል እና ግብዓት በማሟላት...







