የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የጸጥታ መደፍረስ ዘርፉን ክፉኛ እንደጎዳው ገለጸ፡፡
ደብረ ብርሃን: ሰኔ 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሙያዎች ሁሉ መሠረት ትምህርት በመኾኑ በትምህርት ላይ ትኩረት ሰጥተው የሠሩ ሀገራት በሁሉም ረገድ ውጤታማ ሲኾኑ ይታያል፡፡ የትምህርት መሠረተ ልማት በበቂ ደረጃ ባልተሟላበት አማራ ክልል ተደጋጋሚ የሰላም መደፍረስ ችግሮች...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ነገ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ለሚነሱ ጥያቄዎች ማብራሪያ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ 36ኛ መደበኛ ሥብሠባውን ሰኔ 27 ቀን 2016 ዓ.ም ያካሂዳል፡፡
በዚህ ጉባኤ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ተገኝተው ከምክር ቤቱ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከሰኔ 26 ቀን 2016 ዓ.መ ጀምሮ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተሰጡ ሹመቶች👇
👉ወ/ሮ ሽዊት ሻንካ የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር
👉 አቶ ካሳሁን ጎፌ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር
👉አቶ ቀጀላ መርዳሳ...
በክልሉ ያጋጠመውን የጸጥታ ችግር ለመቀልበስ እና መንግሥታዊ መዋቅርን ለማጠናከር በትኩረት እየተሠራ መኾኑን የአማራ...
ደብረ ማርቆስ: ሰኔ 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ከልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ የጎጃም ቀጣና ያለፉት ሁለት ወራት የሰላም ማስከበር እና የጸጥታ ሥራዎችን በደብረ ማርቆስ ከተማ ገምግሟል፡፡
በምሥራቅ ጎጃም፣ ምዕራብ ጎጃም፣ አዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር...
የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ በጅቡቲ የዶራሌ ሁለገብ ወደብን ገበኙ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ በጅቡቲ የዶራሌ ሁለገብ ወደብ ተገኝተው የኢትዮጵያ አጠቃላይ የገቢ-ወጪ የዝውውር ሂደቱን ተመልክተዋል። በመስክ ምልከታቸውም የዘንድሮ የአፈር ማዳበሪያ ኦፕሬሽን ሂደትን ተዘዋውረው ጎበኝተዋል።
በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኢምባሲ...








