“በዞኑ ችግኝ መትከል ከጊዜ ወደ ጊዜ ባሕል እየኾነ መጥቷል” የሰሜን ጎንደር ግብርና መምሪያ
ደባርቅ: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዘንድሮው የአረጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 42 ነጥብ 5 ሚሊዮን ችግኝ እየተተከለ ነው፡፡
የሰሜን ጎንደር ግብርና መምሪያ እንዳስታወቀው የ2016 ዓ.ም የአረጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሂዷል።
የመምሪያው ኀላፊ ጌታቸው...
ከ11 ሺህ በላይ የታጠቁ ኀይሎች የሰላም ጥሪውን ተቀብለው ማኅበረሰቡን መቀላቀላቸውን የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ምክር ቤት የሕግ ፍትሕ እና አሥተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን የአሥፈጻሚ አካላትን የ2016 በጀት ዓመት አፈጻጸማቸውን እየገመገመ ነው።
በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የአሥተዳደር ዘርፍ አስተባባሪ እና የሰላም...
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ለሀረሪ ክልል ለተለያዩ የልማት ሥራዎች የሚውል የ 20 ሚሊዮን ብር...
አዲስ አበባ: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በሀረር ከተማ ተገኝተው ለክልሉ ለተለያዩ የልማት ሥራዎች የሚውል የ20 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርገዋል።
ሚኒስትሯ ከተሞች የመልማት አቅማቸውን ከተጠቀሙ ለሀገሪቱ አጠቃላይ የሀገር...
ከባሕር ዳር ኮምቦልቻ እና ከኮምቦልቻ ባሕር ዳር በረራ ሊጀመር ነው።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ተቋርጦ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኮምቦልቻ ወደ ባሕር ዳር እና ከባሕር ዳር ወደ ኮምቦልቻ በረራ ሊጀመር መኾኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮምቦልቻ ቅርንጫፍ አስታውቋል፡፡
ከኮምቦልቻ ኮሙዩኬሽን ባገኘነው መረጃ...
ከቴክኖሎጂ ማስፋፋት ባለፈ በአረንጓዴ አሻራ ሥራ ለ4 ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ወደ ሥራ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮ ቴሌኮም በዘንድሮው ዓመት ለስድስተኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ግማሽ ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል አቅዶ ወደ ሥራ ገብቷል።
ከሀምሌ 11/2016 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 30/2016 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ቀናት የችግኝ...








