የተተከሉ ችግኞች ፀድቀው ለሀገር ልማት የሚጠቅሙ ለማድረግ ክትትል እንደሚደረግ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይ...
አዲስ አበባ: ሐምሌ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የዘንድሮውን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብርን በለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ አካሂዷል። በችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ...
ያለፈው ዓመት የግብዓት አቅርቦት ክፍተት ተፈትቶ ይኾን?
ባሕር ዳር: ሐምሌ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ባለፈው ዓመት የክረምት ወራት ቀዳሚው ጥያቄ የግብዓት አቅርቦት ይቀረብልን ነበር። አርሶ አደሮች በሬ እና ቀንበሩን ፈትተው ጅራፍ አንጠልጥለው ወደ ከተማ እየመጡ አቤቱታ ያሰሙ ነበር። መሬቱ...
የነፋስ መውጫ ከተማ አስተዳደር በ90 ቀን እቅድ ያስገነባቸውን የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች አስመረቀ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአንድ ጎን ልማት እና በሌላ ጎን ሰላምን ለማረጋገጥ ሲሰራ የቆየው የነፋስ መውጫ ከተማ አስተዳደር በ90 ቀን ዕቅድ ያስገነባቸውን የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች አስመርቋል።
በምረቃ መርሐ ግብሩ የደቡብ ጎንደር ዞን ዋና...
ከ230 ሚሊዮን ብር በላይ ጥቅል ካፒታል ያስመዘገቡ 16 አነስተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ መካከለኛ ደረጃ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የከተማ አሥተዳደሩ የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ "የአምራች ኢንዱስትሪዎች ዕድገት ለሀገራችን የኢኮኖሚ ሽግግር ወሳኝ ነው" በሚል መሪ መልዕክት በሥራቸው ልቀው የወጡ አነስተኛ የአምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ መካከለኛ ደረጃ ...
“ሰላምን መሻት ብቻ ሳይኾን ሰላምን ለማስፈንም አበክረን እንሠራለን” የምዕራብ ጎንደር ዞን ነዋሪዎች
ገንዳ ውኃ: ሐምሌ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የምዕራብ ጎንደር ዞን አስተዳደር በወቅታዊ የሰላም እና ጸጥታ ጉዳይ በዞኑ ከተወጣጡ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት አካሂዷል። በዞኑ የተለያዩ አካባቢዎች ሰው አግተው በሚሊዮን የሚቆጠር ብር የሚጠይቁ ሕገ ወጦችን በማኅበረሰቡ...








