“የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓልን ከማክበር ባለፈ ብሔራዊ አንድነትን ለማጽናት መሥራት ከዚህ ትውልድ ይጠበቃል”...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችን እና ለኢትዮጵያ ከፍታ'' በሚል መሪ ሃሳብ በአማራ ክልል የሰንደቅ ዓላማ ቀን ለ17ኛ ጊዜ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት ተከብሯል።
የሰንደቅ ዓላማ ቀን በየዓመቱ...
“የታላቅ ሀገር መከታ፣ የታላቅ ሕዝብ አለኝታ”
ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ)ጀግኖች ከራሳቸው በላይ ሀገራቸውን ይወዳሉ፣ ልበ ሙሉዎች ሁልጊዜም ታላቅነትን ያስባሉ፣ የሀገርን ክብር ይጠብቃሉ፣ የሀገርን ከፍታ ያስጠብቃሉ፣ ታማኞች እስከ መቃብር ድረስ ለቃል ኪዳናቸው ይጸናሉ፤ ቆራጦች ከነፍሳቸው በላይ ሀገራቸውን ይወዳሉ፣ ከሁሉም...
“የዓባይን ውኃ ፍትሐዊ እና ምክንያታዊ በኾነ መንገድ ለመጠቀም የተደረገው ረጅም ጉዞ ፍጻሜ ነው” ጠቅላይ...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የናይል ወንዝ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ወደ ተፈጻሚነት መግባቱ ወንዙን በፍትሃዊ ለመጠቀም የተደረገው የረጅም ጊዜ ትግል ለፍሬ የበቃበት መኾኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አስታውቀዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ላይ...
ነግ በኔን ለምን ረሳን?
ባሕር ዳር: ጥቅምት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ)ዛሬ ዛሬ እየጠፉብን ካሉ እሴቶቻችን መካከል አንዱ ችግር ሲደርስበት ሌላው ነገም በኔ ሊደርስ ይችላል ብለን ማሰብ ነው፡፡ ለችግሩም መፍትሄ፤ ለችግረኛውም እገዛ የማድረግ ባሕላችን እየተዳከመ ነው፡፡ ከመተዛዘን እና ከመረዳዳት ይልቅ...
በባሕር ዳር ሥልጠና እየወሰዱ ያሉ መሪዎች የልማት ሥራዎችን እየተመለከቱ ነው።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "የሕልም ጉልበት፣ ለእምርታዊ እድገት " በሚል መሪ ሃሳብ በባሕር ዳር ሥልጠና እየወሰዱ የሚገኙ የብልጽግና ፓርቲ የሥራ ኃላፊዎች የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው። የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲዬም፣ ታላቁ የዓባይ...








