“የሕዝብን የልማት ጥያቄዎች ለመመለስ በትኩረት እየተሠራ ነው ” አቶ እንድሪስ አብዱ
ከሚሴ: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ባቲ ወረዳ ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተገነቡ የተለያዩ መሠረተ ልማቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ኾነዋል። ፕሮጀክቶቹ በዓለም ባንክ እና በመደበኛ ገቢ የተገነቡ ሲኾን ተገንብተው ለአገልግሎት...
በሰሜን ሸዋ ዞን የሰፈነው ሰላም በኅብረተሰቡ ተሳትፎ ተጠናከሮ መቀጠሉ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ ሃሳብ የመንግሥት ሠራተኞች የተሳተፉበት የውይይት መድረክ በደብረ ብርሃን ከተማ ተካሄዷል። በውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል...
በክልሉ የተከሰተው ሰላምን የሚያውክ እንቅስቃሴ የአማራን ሕዝብ የማይመጥን እና ሊታረም የሚገባው አካሄድ መኾኑን የዳባት...
ጎንደር፡ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በወቅታዊ የሰላምና የፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ከዳባት ከተማ ማኀበረሰብ ጋር ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ በየደረጃው ያሉ የመንግሥት ኀላፊዎች እና የከተማው ነዋሪዎች ተሳትፈዋል። ተሳታፊዎች የተለያዩ የመልካም አሥተዳደር ችግሮችን እና የሰላምና ፀጥታ ጉዳዮችን አንስተው...
ሀገራዊ ሰላምን ለማጽናት በአንድነት መቆም እና በውስጣዊ መነሳሳት መሥራት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ።
ደሴ: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ሰላም ለሁሉም፣ ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ ሀሳብ ከመንግሥት ሰራተኞች ጋር በደሴ ከተማ ውይይት ተካሂዷል። የክልሉን የሰላም እጦት ችግሮች ለመቀልበስ የተሠሩ የፀጥታ፣ የሕዝብ ግንኙነት፣ የልማትና የመልካም አሥተዳደር ተግባራት ያመጡትን...
ሀገራዊ ሰላምን ለማጽናት በአንድነት መቆም እና በውስጣዊ መነሳሳት መሥራት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ።
ደሴ: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ሰላም ለሁሉም፣ ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ ሀሳብ ከመንግሥት ሠራተኞች ጋር በደሴ ከተማ ውይይት ተካሂዷል። የክልሉን የሰላም እጦት ችግሮች ለመቀልበስ የተሠሩ የፀጥታ፣ የሕዝብ ግንኙነት፣ የልማትና የመልካም አሥተዳደር ተግባራት ያመጡትን ዉጤቶች...








