ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት እየተሠራ መኾኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።

አዲስ አበባ: ጥቅምት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ)ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት እየተሠራ መኾኑን የግብርና ሚኒስቴር ገልጿል። በግብርና ሚኒስቴር የእርሻ እና ሆልቲካልቸር ሚኒስትር ድኤታ መለሰ መኮንን (ዶ.ር) የምግብ እና የሥርዓተ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከክልሎች...

“ለውጥ ማስመዝገብ ከተፈለገ ቁርጠኛ ልብ እና ሥራን ሳይንቁ መሥራት ያስፈልጋል” በዶሮ እርባታ የተሰማሩ እናት

ሰቆጣ: ጥቅምት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ወጣት ፀሐይ ቸኮለ ትባላለች። በአካውንቲንግ ትምህርት በዲግሪ መርሐግብር ከሦስት ዓመት በፊት ያጠናቀቀች ሲኾን ባለፉት ዓመታት ሥራ ለመፈለግ ከቦታ ቦታ ስትንከራተት መቆየቷን አጫውታናለች። ከስምንት ወር በፊት መንግሥት ያመቻቸላትን ብድር በመጠቀም...

የኮንትሮባንድ ንግድን እና በሙስና ከሀገር የሚሸሽ ገንዘብን ለመከላከል በትብብር ለመሥራት ስምምነት ተደረገ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የወንጀል እና አደገኛ ዕፅ መከላከል ጽሕፈት ቤት ጋር በትብብር ለመሥራት ያላትን ቁርጠኝነት ገልጻለች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ አዲስ ከተሾሙት የተመድ...

“ማኅበረሰቡ ጥያቄዎች ሁሉ በሰላም እንዲፈቱ ጽኑ አቋሙን አሳይቶናል” የሰሜን ሸዋ ዞን አሥተዳዳሪ መካሻ ዓለማየሁ

ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሸዋ ዞን ሀገረ ማርያም ወረዳ በሰላም እና ጸጥታ ዙሪያ ከሕዝቡ ጋር ውይይት ተደርጓል። በውይይቱ የሰሜን ሸዋ ዞን አሥተዳዳሪ መካሻ ዓለማየሁ ማኅበረሰቡ ከግጭት ያገኘው ትርፍ ሳይኾን ጉዳት እንደኾነ...

ለመልሶ ልማት ሥራዎች እና ለሰው ተኮር ፕሮጄክቶች ትኩረት መሰጠቱን ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ::

ደሴ: ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪ የኾኑት ወይዘሮ አሚናት ይመር ባለቤታቸው በሰሜኑ ጦርነት ተሰውተዋል። የትዳር አጋራቸውን በማጣታቸውም ልጆቻቸውን ለማሥተዳደር ችግር ገጥሟቸዋል።...