ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም እያከናወነቻቸው ላሉ ሥራዎች ድጋፍ ሊያደርግ እንደሚገባ...

ባሕር ዳር : ኅዳር 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም እና ለመከላከል እየተገበረቻቸው ላሉ ፕሮጀክቶች ድጋፍ ሊያደርግ እንደሚገባ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ገልጸዋል። በአዘርባጃን ባኩ እየተካሄደ በሚገኘው 29ኛው የተባበሩት መንግሥታት...

በየደረጃው የተፈጠረው የውይይት መድረክ ለግብር አሠባሠቡ ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር የደቡብ ጎንደር ዞን ገቢዎች መምሪያ...

ባሕር ዳር: ኅዳር 4/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፈው አንድ ዓመት በአማራ ክልል የተፈጠረው የጸጥታ ችግር የልማት ሥራዎች ላይ ተጽዕኖ ፈጥሮ ቆይቷል፡፡ ከችግሮቹም ውስጥ አንዱ ገቢን ሠብሥቦ ለልማት እና ለመልካም አሥተዳደር ሥራዎች ለማዋል የነበረው ፈታኝ ሁኔታ...

የኮሪደር ልማቱ የምሽት ሥራዎችን ተቋማዊ ባህል በማድረግ እየተሠራ ነው።

ባሕር ዳር: ኅዳር 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት በተቋራጭነት ይዞ የሚገነባውን የባሕር ዳር የኮሪደር ልማት ሥራ በጥራት እና በፍጥነት ለመገንባት በትጋት እየሠራ መኾኑን ገልጿል። ለዚህም ከቀኑ ሥራ በተጨማሪም በሌሊት በመሥራት ላይ...

ሰላም በመፈጠሩ የኮሪደር ልማቱ እየተፋጠነ መኾኑን ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ገለጹ።

ባሕር ዳር: ኅዳር 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የሚያስገነባው የኮሪደር ልማት የምሽት የግንባታ ሥራ በክልሉ እና በባሕር ዳር ከተማ አሦተዳደር ከፍተኛ አመራሮች ተጎብኝቷል። የአማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት በተቋራጭነት ይዞ የሚገነባው ይሄው የኮሪደር...

ኢትዮጵያ የፓሪስ ስምምነትን እና የCOP28 ኃላፊነቶቿን እየተገበረች መኾኗን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገለጹ።

ባሕር ዳር : ኅዳር 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) #COP29 እየተካሄደ ባለበት ወቅት ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ቀውስ ጉዳይን መፍትሔ ለማስገኘት የሚከናወኑ ተግባራት ፋይናንስን ኢላማ ከማድረግ ባሻገር ሠርታለች ብለዋል። ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን የሚያራምዱ...