”ለመስኖ ልማት ሥራ ሜካናይዜሽንን አጠናክረን እንቀጥላለን” ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎጃም ዞን ለአርሶ አደሮች የእርሻ ትራክተር ርክክብ ተደርጓል። በዕለቱ በባሕር ዳር ዙሪያ ወረዳ የመስኖ ስንዴ ልማት ንቅናቄ ሥራም ተጀምሯል። በሥነ ሥርዓቱ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ...

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን መከላከያ ሠራዊትን ለመቀላቀል የተመለመሉ ወጣቶች ተሸኙ።

ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የተለያዩ ወረዳዎች መከላከያ ሠራዊትን ለመቀላቀል የተመለመሉ ወጣቶች ሽኝት ተደርጎላቸዋል። በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የሀገር ዘብ የኾነውን የሀገር መከላከያ ሠራዊት ለመቀላቀል የተመለመሉ ወጣቶች ሽኝት እየተደረገላቸው ነው።...

“የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ኅብረ ብሔራዊ አንድነታችንን እንድናጠናክርበት ሕገ መንግሥቱ ያደለን ልዩ ቀን ነው” የዋግ...

ሰቆጣ: ኅዳር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የእኩልነት እና የአንድነት ቀን የኾነው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን "ሀገራዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ መልዕክት በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰቆጣ ከተማ ትናንት ተከብሯል። በበዓሉ ላይ...

ኢትዮጵያ ባለፉት 6 ዓመታት የአየር ንብረት ለውጥን በመከላከል ረገድ ተጨባጭ ለውጥ ማስመዝገቧን የፕላንና ልማት...

አዲስ አበባ: ኅዳር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የተሳተፈችበት ዓለም አቀፉ የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ 29) በአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ መካሄዱ ይታወሳል። ይህንን ጉባኤ አስመልክቶ የኘላንና ልማት ሚኒስቴር ለመገናኛ ብዙኀን ጋዜጣዊ መግለጫ...

መጤ አሉታዊ ባሕል እና አደንዛዥ ዕፅ በከፍተኛ ኹኔታ ተስፋፍቷል።

ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) እየተስፋፋ ያለውን መጤ አሉታዊ ባሕሎችን እና እና አደንዛዥ ዕፅ ለመግታት የሁሉንም ርብርብ እንደሚጠይቅ ተገልጿል። የአማራ ክልል የወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ የወጣቶችን ጉዳይ አካቶ ትግበራ እና...