ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት የብልጽግና ፓርቲ አምስተኛ ዓመት የምስረታ በአል ተካሄደ።

ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በመርሀ ግብሩ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝዳንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ጨምሮ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት ተመሥገን ጥሩነህ፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ...

ብልፅግና ፓርቲ ባለፉት አምስት ዓመታት በሁሉም ዘርፎች በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...

ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ በአምስት ዓመታት ጉዞው በሁሉም ዘርፎች በርካታ ስኬቶችን ያስመዘገበ የአፍሪካ ግዙፉ ፓርቲ ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አስታውቀዋል፡፡ የብልጽግና ፓርቲ...

“የመገጭ ፕሮጀክት ለውጥ ከተደረገበት በኃላ በጥሩ መንገድ እየተሠራ ነው” አብርሃም በላይ (ዶ.ር)

ጎንደር: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ.ር)፣ የክልል እና የጎንደር ከተማ የሥራ ኀላፊዎች የመገጭን ፕሮጀክት የሥራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል። የመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ.ር) የመገጭ ፕሮጀክት በተያዘለት...

በዓሉ የጋራ እሴቶችን ለማድመቅ እና የጋራ ጥቅሞችን ለማስጠበቅ ፋይዳው የጎላ መኾኑ ተጠቆመ።

ደሴ: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 19ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል "ሀገራዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ መልዕክት በተለያዩ ሁነቶች በኮምቦልቻ ከተማ እየተከበረ ነው። በዓሉ የተለያዩ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች እና ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍል...

የሰላም እጦቱን ተከትሎ የሚታየውን የፍትሕ መጓደል ለማረም ቅንጅታዊ አሠራር እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ።

ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ እና ፖሊስ ኮሚሽን ተቋማዊ የቅንጅት አሠራር ለውጤታማ የፍትሕ አሥተዳዳር ያለውን አስተዋጽኦ በደሴ ከተማ እየገመገሙ ነው። የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ኀላፊ ብርሃኑ ጎሽም ከክልሉ የሰላም...