“እንኳን አየውህ ሳይደክም ጉልበት የት አገኝህ ነበር ከዋልኩኝ ከቤት”

ወልድያ: ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሠርክ አዲስ የኾኑትን፣ ታይተው የማይጠገቡትን፣ ሲያዩዋቸው የሚያሳሱትን፣ ሲርቋቸው የሚናፍቁትን፣ የሥልጣኔ ልክ ማሳያዎችን፣ የታላቅነት ምስክሮችን፣ የጠቢብነት አብነቶችን፣ የቀዳሚነት አሻራዎችን አይቶ የማይገረም ማነው? አይቶ የሚጠግባቸው፣ ተረድቶ የሚጨርሳቸው፣ ጽፎ የሚገልጻቸው፣ ተናግሮ የሚፈጽማቸውስ...

የአማራ ሴቶች ማኅበር ተዛብቶ የቆየውን የሥርዓተ ጾታ አስተሳሰብ እና ተግባር ለማስወገድ የበኩሉን አስተዋጽኦ ማበርከቱ...

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሴቶች ማኅበር ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸሙን በባሕር ዳር ከተማ እየገመገመ ነው። የአማራ ሴቶች ማኅበር ዳይሬክተር ገነት ወንድም እንዳሉት ማኅበሩ የተዛባ የሥርዓተ ፆታ አስተሳሰብ እና ተግባርን ለማስወገድ...

ታሪካችንን በውል የምንገነዘብ አንባቢ ትውልዶች ልንኾን ይገባል።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጥላ የበጎ አድራጎት ማኀበር ከባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ባሕል እና ቱሪዝም መምሪያ ጋር በመተባበር በባሕር ዳር ከተማ "ንቂ ኢትዮጵያ" በሚል መሪ መልዕክት የመጽሐፍት ዐውደ ርዕይ እያካሔደ ነው።...

በከተሞች በስፋት የሚስተዋለውን ሥራ አጥነት ለመቀነስ እየተሠራ መኾኑን የሥራ እና ሥልጠና ሚኒስቴር አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በመደበኛ የሥራ ዕድል ፈጠራ ከሚከናወኑ ተግባራት ጎን ለጎን ከዓለም ዓቀፍ ድርጅቶች ጋር በመተባበር የወጣቶችን የሥራ ዕድል ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ መርሐ ግብሮች እየተከናወኑ መኾኑን የሥራ እና ሥልጠና ሚኒስቴር አስታውቋል። ከመርሐ...

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሶስት የተለያዩ ረቂቅ ሕጎች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የግብዓት...

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የጀመራቸውን የአሠራር ማሻሻያዎች፣ የዲጂታላይዜሽን እንዲሁም የዳኝነት እና የፍትሕ አካላትን የትብብር ጥምረት ለማጠናከር እና የሕግ ማዕቀፍ እንዲኖራቸው ለማስቻል ሁለት አዋጆች እና አንድ ረቂቅ...