የገቢ ግብር አዋጁ ምን ይላል?

ባሕር ዳር: ጥር 06/2017 ዓ.ም ( አሚኮ) ግብር መንግሥት በሕግ እና ደንብ ላይ ተመስርቶ ከሕዝብ እና ከድርጅቶች ገንዘብ የሚያገኝበት ነው። ዜጎች በመነገድ፣ ቤት እና ንብረት በማከራየት፣ ዕውቀታቸውን በመሸጥ እና በሌሎች የገቢ...

ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም አዲስ አበባ 41ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ...

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 41ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የኢትዮጵያ መንግስት ከዓለም ዓቀፍ የልማት ማህበር ጋር ለኢትዮጵያ ዘመናዊ የመንግስት አገልግሎት ማሻሻያ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የ53,300,000.00...

ምክር ቤቱ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 6/2017 ዓ.ም (አሚኮ)6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 15ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው፡፡ በስብሰባው የፕላን፣ በጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ደሳለኝ ወዳጄ የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅን...

“እንግዶችን ለመቀበል ዝግጁ ነን” የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች

ጎንደር: ጥር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታሪካዊቷ እና ጥንታዊቷ የጎንደር ከተማ ደምቃ እና አሸብርቃ የጥምቀት እንግዶቿን ለመቀበል ዝግጅቷን አጠናቃለች። ነዋሪዎቿም የጥምቀትን ገጸ በረከት ለመቀበል እና የሩቅ ዘመድን በደስታ ለመቀበል ዝግጁ ናቸው። በእንግዳ ተቀባይነት እሴት እንግዶችን...

“5 ነጥብ 8 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በሥነ ሕይወታዊ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ ይሸፈናል” ግብርና...

አዲስ አበባ: ጥር 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ዓመታት በተፈጥሮ ሃብት ልማት በተሠሩ ተግባራት የተገኙ ስኬቶችን እና በነገው ዕለት በሳይንስ ሙዚየም የሚካሄደውን ሀገር ዓቀፍ የተፈጥሮ ሐብት ሲምፖዚየም አስመልክቶ ግብርና ሚኒስቴር መግለጫ ሰጥቷል። የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ...