“በኮሪደር ልማቱ ማኅበረሰቡ ከ150 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል” አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ

ደሴ: የካቲት 04/2017 ዓ.ም(አሚኮ) የደሴ ከተማ አሥተዳደር ባለፉት ሁለት ዓመታት በከተማዋ የተከናወኑ የልማት፣ የመልካም አሥተዳደር እና የሰላም ጉዳዮችን በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል። የከተማ አሥተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሳሙኤል ሞላልኝ በሰጡት መግለጫ በቅርቡ የተካሄደው የብልጽግና ፓርቲ...

“ከ3 ሚሊዮን 112 ሺህ በላይ ሰዎች የወባ በሽታ ምርመራ አገልግሎት አግኝተዋል” ርእሰ መሥተዳደር አረጋ...

ባሕር ዳር: የካቲት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4 ዓመት የሥራ ዘመን፣ 9ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የ6 ወራት የልማት እና የመልካም አሥተዳደር እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡት ርእሰ መሥተዳደር አረጋ...

“ከ10 ሚሊዮን በላይ የአዲሱ የሥርዓተ ትምህርት መጽሐፍት ታትሟል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: የካቲት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የስድስት ወራት የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡት ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...

ዘላቂ ሰላምን የማስፈን ተግባር ላይ ኅብረተሰቡ አጋዥ እንዲኾን ተጠየቀ።

ጎንደር: የካቲት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን በሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ዙሪያ ከዞን እና ከወረዳ የሥራ ኀላፊዎች ጋር ውይይት ተደርጓል። በውይይቱ ባለፉት ወራት የነበሩ ግጭቶችን ወደ ዘላቂ...

“1 ሺህ 40 የሚኾኑ ፕሮጀክቶች በበጀት ዓመቱ ይጠናቀቃሉ” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: የካቲት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ የመጀመሪያ ቀን ጉባኤውን በማካሄድ ላይ ይገኛል። በጉባኤው የተገኙት ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የክልሉን መንግሥት...