በሀገራዊ ምክክር ሂደቶች ተባባሪ አካላት እና ሚናቸው።
ባሕር ዳር: ጥር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በየወረዳው ባከናወናቸው የተሳታፊዎች ልየታ የሚያግዙትን ተባባሪ አካላት ለይቶ የመግባቢያ ስምምነት ሚያዚያ 12/ 2015 ዓ.ም መፈራረሙን አስታውሷል።
ኮሚሽኑ ይህንን የመግባቢያ ስምምነት የተፈራረመው ከኢትዮጵያ የሃይማኖት...
የአልፋ ምድር የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ተጠናቅቆ ለአገልግት ክፍት ኾነ።
ባሕር ዳር: ጥር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በመንዝ ጌራ ምድር ወረዳ በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው አካባቢዎች መልሶ ግንባታ ፕሮጀክት የበጀት ምንጭ የተገነባው የአልፋ ምድር የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተጠናቅቆ...
“አሚኮ በትውልድ እና አብሮነት ግንባታ ያደረገው አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው” ዓይናለም ንጉሴ
አዲስ አበባ: ጥር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ ከሚኒስትር ዴኤታዎቻቸው ጋር በመኾን አሚኮ በአዲስ አበባ ገንብቶ ያስመረቀውን ዘመናዊ ስቲዲዮ ጎብኝተዋል።
አሚኮ ለዚህ በመብቃቱ እንኳን ደስ ያላችሁ ብለዋል። አሚኮ በ12 ቋንቋዎች በመሥራት አብሮነትን...
በችግር ውስጥም ኾኖ ለሰብዓዊ መብት መከበር በትኩረት ተሠርቷል።
ባሕር ዳር: ጥር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የሕግ፣ ፍትሕ እና አሥተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን ተቋማት የሥራ አፈጻጸም እየገመገመ ነው። ቋሚ ኮሚቴው የአማራ ክልልን ፍትሕ ቢሮ የሥራ አፈጻጸምም ገምግሟል። የቋሚ ኮሚቴ...
“የቴክኖሎጂ አማራጮችን በመጠቀም የንግድ ሥርዓቱን ለማዘመን ተሠርቷል” የሰሜን ጎንደር ዞን
ደባርቅ: ጥር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎንደር ዞን የንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ የስድስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ እና የዕቅድ ትውውቅ መድረክ በደባርቅ ከተማ አካሂዷል። በየደረጃው ያሉ የማኅበረሰብ ክፍሎችን የጋራ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና ጤናማ...








