“ኤች አይቪን በመከላከሉ ረገድ መዘናጋት አለ” አብዱልከሪም መንግሥቱ
ባሕር ዳር: ጥር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የሴቶች፣ ሕጻናት፣ ወጣቶች እና ማኀበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የጤና ቢሮን የስድስት ወር የሥራ አፈጻጸም በባሕር ዳር ከተማ እየገመገመ ነው።
የክልሉ ጤና ቢሮ ኀላፊ አብዱልከሪም...
የኅብረት ሥራ ማኅበራት ፍትሐዊ ግብይትን ለማስፈን እንደሚያስችሉ ተገለጸ።
አዲስ አበባ: ጥር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የኅብረት ሥራ ኤግዚቢሽን፣ ባዛር እና ሲምፖዚየም በአዲስ አበባ ከተማ ተከፍቷል። በሲንፖዚየሙ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ.ር)፣ የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ማኅበራት ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ሽጉጤ፣ የአዲስ አበባ...
በወልዲያ ቆቦ መንገድ የትራንስፖርት አገልግሎት ችግር እንዳይፈጠር ጊዜያዊ ተለዋጭ መተላለፊያ ተሠራ።
ባሕር ዳር፡ ጥር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በወልዲያ ቆቦ መንገድ የሚገኘው የአሚድ ወንዝ ብረት ድልድይ መሰበሩን ተከትሎ የትራንስፖርት አገልግሎት ችግር እንዳይፈጠር ጊዜያዊ ተለዋጭ መተላለፊያ መንገድ መሠራቱን የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር አስታውቋል። አሥተዳደሩ ድልድዩን በሌላ ለመተካት...
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ጀስቲስ ፎር ኦል ፕሪዚን ፌሎሺፕ ኢትዮጵያ በጋራ...
ባሕር ዳር: ጥር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ጀስቲስ ፎር ኦል በትብብር በመሥራት የዳኝነት እና የፍትሕ ሥርአቱ ውጤታማነትን ማደበር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
በተለያዩ ደረጃዎች የሚደረጉ የሰው ሀብት...
የአራት ኪሎ ፕላዛ የእግረኞች የውስጥ ለውስጥ ማሳለጫ መንገድ ግንባታ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾነ።
አዲስ አበባ: ጥር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በአዲስ አበባ ከተማ የአራት ኪሎ ፕላዛ የእግረኞች የውስጥ ለውስጥ ማሳለጫ መንገድ ግንባታ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾኗል።
የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር በኮሪደር ልማቱ ሠርቶ ካጠናቀቃቸው በርካታ ሥራዎች መካከል...








