“1 ሺህ 40 የሚኾኑ ፕሮጀክቶች በበጀት ዓመቱ ይጠናቀቃሉ” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: የካቲት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ የመጀመሪያ ቀን ጉባኤውን በማካሄድ ላይ ይገኛል። በጉባኤው የተገኙት ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የክልሉን መንግሥት...

“ተጀምረው ያልተጠናቀቁ የልማት ጥያቄዎችን መመለስ በትኩት ተይዟል” የምዕራብ ጎጃም ዞን አሥተዳደር

ፍኖተ ሰላም፡ የካቲት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የምዕራብ ጎጃም ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በፓርቲው ሁለተኛው መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎች እና የቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ የሚመክር የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው። በብልጽግና ፓርቲ የተቀመጡ ውሳኔዎችን...

“የ2017 በጀት ዓመት የክልሉ ጠቅላላ የምርት መጠን 395 ነጥብ 85 ቢሊዮን እንደሚኾን...

ባሕር ዳር: የካቲት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባዔ የመጀመሪያ ቀን ጉባኤውን በማካሄድ ላይ ነው። ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የክልሉን መንግሥት የስድስት ወራት...

ምክር ቤቶች የጋራ ትርክቶችን በመገንባት ሀገራዊ ኀላፊነታቸውን እንዲወጡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ...

አዲስ አበባ: የካቲት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የፌደሬሽን ምክር ቤት፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የክልል አፈ ጉባኤዎች በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት "ምክር ቤታችን ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታችን" በሚል መሪ መልዕክት እየመከሩ ነው። የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር...

” በቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ የተሟላ ግንዛቤ በመያዝ ለሕዝብ ተጠቃሚነት መሥራት ይገባል” የደብረታቦር...

ባሕር ዳር: የካቲት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረታቦር ከተማ አሥተዳደር የከተማ አሥተዳደሩ መሪዎች በተገኙበት በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛው መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎች እና የቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ የሚመክር የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። በውይይቱ መልዕክት ያስተላለፉት የደብረታቦር ከተማ...