“ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ለፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ ከ3 ቢሊዮን ዶላር በላይ አግኝታለች” አቶ አሕመድ ሽዴ
ባሕር ዳር: የካቲት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ለ20 ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ ከሦስት ቢሊዮን ዶላር በላይ ማግኘቷን የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ ገለጹ። 23ኛው የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ጉባዔ የካቲት 112017 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ...
“በኮሪደር ልማቱ ማኅበረሰቡ ከ150 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል” አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ
ደሴ: የካቲት 04/2017 ዓ.ም(አሚኮ) የደሴ ከተማ አሥተዳደር ባለፉት ሁለት ዓመታት በከተማዋ የተከናወኑ የልማት፣ የመልካም አሥተዳደር እና የሰላም ጉዳዮችን በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል። የከተማ አሥተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሳሙኤል ሞላልኝ በሰጡት መግለጫ በቅርቡ የተካሄደው የብልጽግና ፓርቲ...
“ከ3 ሚሊዮን 112 ሺህ በላይ ሰዎች የወባ በሽታ ምርመራ አገልግሎት አግኝተዋል” ርእሰ መሥተዳደር አረጋ...
ባሕር ዳር: የካቲት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4 ዓመት የሥራ ዘመን፣ 9ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የ6 ወራት የልማት እና የመልካም አሥተዳደር እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡት ርእሰ መሥተዳደር አረጋ...
“ከ10 ሚሊዮን በላይ የአዲሱ የሥርዓተ ትምህርት መጽሐፍት ታትሟል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: የካቲት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የስድስት ወራት የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡት ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...
ዘላቂ ሰላምን የማስፈን ተግባር ላይ ኅብረተሰቡ አጋዥ እንዲኾን ተጠየቀ።
ጎንደር: የካቲት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን በሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ዙሪያ ከዞን እና ከወረዳ የሥራ ኀላፊዎች ጋር ውይይት ተደርጓል። በውይይቱ ባለፉት ወራት የነበሩ ግጭቶችን ወደ ዘላቂ...







